የአብን የጥናትና ስትራቴጂ ዘርፍ ሃላፊ አቶ የሱፍ ኢብራሂም ከኦዴግና ከአረና አመራሮች ጋር በኤል.ቲ.ቪ ያደረጉት ዉይይት (ክፍል 1)
የአብን የጥናትና ስትራቴጂ ዘርፍ ሃላፊ አቶ የሱፍ ኢብራሂም ከኦዴግና ከአረና አመራሮች ጋር በኤል.ቲ.ቪ ያደረጉት ዉይይት (ክፍል 2)
የአብን ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ የተሳተፉበት የኤል.ቲቪ ዉይይት!
አብን በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት!
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በአገራዊ ስትራቴጂካዊና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ዛሬ 02/04/2011 ዓ/ም ጥልቅ ውይይት አካሄደ። በውይይቱ አገራዊና የሕዝባችንን ዘላቂ መብቶች፣ ፍላጎቶችና ጥቅሞች አጀንዳዎችን በማንሳት የተወያየን ሲሆን በቀጣይም በየደረጃው ውይይቶችን ለማካሄድ መግባባት ላይ ተደርሷል።
Read More »