ለአዲስ አበቤ መልካም ዜና!
Admin
March 14, 2019
Amharic
1,161 Views
ለአዲስ አበቤ መልካም ዜና!
በታሪካዊ ውይይት እሁድ መጋቢት 1 በባልደራስ አዳራሽ በጋዜጠኛና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች Eskinder Nega አስተባባሪነት ተጠርቶ በነበረው ህዝባዊ ስብሰባ በቀረቡ ጥያቄና የውሳኔ አቅጣጫ መሠረት ያደረገ በሁሉም አካባቢ መሠረቱን ለመጣል እቅዱ አልቋል፡፡ ከሚቀጥለዉ ሳምንት ጀምሮ በህዝቡ ኃላፊነት የተሰጠዉ አስተባባሪ ኮሚቴ በ10ሩም ክፍለ/ከተማ ተወካዮችን በማደራጀት እስከ ወረዳ የሚደርስ አደረጃጀት ለመፍጠር ቅድመ ዝግጅቱ ተጠናቋል፡፡ አዲስ አበቤ በየክፈለ ከተማችሁ የናተን ድምፅ የሚወክል ሰዉ አዘጋጅታችሁ በትግዕስት ጠብቁ ፡፡