Breaking News
Home / Amharic / ለአዲስ አበቤ መልካም ዜና!

ለአዲስ አበቤ መልካም ዜና!

ለአዲስ አበቤ መልካም ዜና!
በታሪካዊ ውይይት እሁድ መጋቢት 1 በባልደራስ አዳራሽ በጋዜጠኛና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች Eskinder Nega አስተባባሪነት ተጠርቶ በነበረው ህዝባዊ ስብሰባ በቀረቡ ጥያቄና የውሳኔ አቅጣጫ መሠረት ያደረገ በሁሉም አካባቢ መሠረቱን ለመጣል እቅዱ አልቋል፡፡ ከሚቀጥለዉ ሳምንት ጀምሮ በህዝቡ ኃላፊነት የተሰጠዉ አስተባባሪ ኮሚቴ በ10ሩም ክፍለ/ከተማ ተወካዮችን በማደራጀት እስከ ወረዳ የሚደርስ አደረጃጀት ለመፍጠር ቅድመ ዝግጅቱ ተጠናቋል፡፡ አዲስ አበቤ በየክፈለ ከተማችሁ የናተን ድምፅ የሚወክል ሰዉ አዘጋጅታችሁ በትግዕስት ጠብቁ ፡፡ 

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.