Breaking News
Home / Amharic

Amharic

ሃይማኖታዊ ጭቆና በኢትዮጵያ

ሃይማኖታዊ ጭቆና በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከሚፈጸሙ ስልታዊና መዋቅራዊ ጥቃቶች መካከል አንዱ ልጆችዋን ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ድረስ ከሥራ ገበታ፣ከመንግሥት ሥራ፣ከሀላፊነትና ከፖለቲካዊ ተሳትፎ ማግለል ነው።ይኽ ኦርቶዶክስን ያለ ተጠያቂነት ለማጥፋት ታስቦ የሚደረግ መንግሥታዊ ፕሮጄክት ነው። ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩት ኦርቶዶክሱ ቢጮህ ሰሚያ አያገኝም።ልክ አሁን እየሆነብን እንዳለው ዓይነት እልቂት ማለት ነው። አገዛዙ ለማድረግ እየተዘጋጀ ያለውን ምርጫን አስመልክቶ በኦሮሚያ ክልል …

Read More »

ይህ አልበም አይደለም፣ የዲጂታል ሱናሚ ነው! – ‘ኢቶሪካ’ ዩቲዩብን (YouTube) አጨናነቀው!” TEDDY AFRO NEW ALBUM

ይህ አልበም አይደለም፣ የዲጂታል ሱናሚ ነው! – ‘ኢቶሪካ’ ዩቲዩብን (YouTube) አጨናነቀው!” የታሪክ ማህደር ተገለበጠ፡ የቴዲ አፍሮ “ኢቶሪካ” ዓለምን አስገረመ! በጥበብ ሰማይ ስር አዲስ የክብር ታሪክ ተጻፈ! ዛሬ የኢትዮጵያ ስም በዓለም አቀፍ የዲጂታል መድረኮች ላይ በደመቀ ቀለም ጎልቶ ታይቷል። የኪነ-ጥበብ ፈርጥ የሆነው ቴዲ አፍሮ አዲሱን ኢቶሪካ የተሰኘ አልበሙን ለአድማጭ ባበረከተ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ፣ ዓለም ከዚህ ቀደም አይታው የማታውቀውን እጅግ አስደናቂ ክብረ-ወሰን …

Read More »

የኦሮሞ መንግስት ሰሞኑን የአዲስ አበባ ህዝብ በኦሮሞ ክልል ፍርድቤት እንዲዳኝ ወስኖአል ! Apartehid Rule in Oromia, Ethiopia

ፓርላማው የኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች በአዲስ አበባ የዳኝነት ስልጣን እንዲኖራቸው የሚፈቅድ ሕግ አጸደቀ። በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘመነመንግስት ጸድቆ ላለፉት 64 ዓመታት በሥራ ላይ የቆየው የወንጀል ሕግ ሥነ-ስርአት ተሻሽሎ ፀድቋል። ሕጉ የማስረጃ ሕግ ተካቶበት ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የፀደቀ ሲሆን፤ የኦሮሚያ ክልል ፍርድ ቤቶች በአዲስ አበባ የዳኝነት ስልጣን እንዲኖራቸው የሚደነግግ አንቀጽ አካቷል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የወንጀል …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.