Breaking News
Home / Amharic / የመከላከያ ሠራዊት 100% በኦሮሞ ቁጥጥር ስር ሆኗል።

የመከላከያ ሠራዊት 100% በኦሮሞ ቁጥጥር ስር ሆኗል።

ሀገሪቱን ወደ ኦሮሙማ ለመቀየር የሚደርጉትን ዝግጅት ጀኔራል ሳዐር መኮነንና ጀኔራል አሳምነው ፅጌን በተቀነባበር ሴራ በመግደል ዝግጅታቸውን አጠናቀው ወደ ስራ ገብተዋል!!
ባለፉት ሁለት ቀናት ከባህር ዳሩ በንጹሃን ደም የታጠበ ድራማ መልስ እንኳ ከ200 በላይ እኩይ ተግባራቸውን ይቃወሙናል ያሏቸውንና ከፍተኛ እንቅስቃሴ ያደርጋሉ ብለው ጥናት ያደረጉባቸውን የአማራ ተወላጅ የዩንቨርስቲ ሙህራን፣ የአድስ አበባ ወጣቶች አክትቪስቶች የአብን አባላትንና በእስከንድር ነጋ የሚመራው የአድስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት አመራርና አባሎች ፣የአስራት ጋዜጠኞች ከአድስ አበባና ጅማ ከተሞች በማንነታቸው እየታደኑ ተይዘው በጨለማ ማሰቃያ ቤቶች ይገኛሉ!!

የመከላከያ ሠራዊት 100% በኦሮሞ ቁጥጥር ስር ሆኗል።

አሁን ሜዳው ይህ ነው፦

1. የጦር ጠቅላይ አዛዥ – ዶ/አብይ አህመድ የኦዴፓ ሊቀመንበር
2. የመከላከያ ሚኒስትር – አቶ ለማ መገርሳ የኦዴፓ ም/ሊቀመንበር
3. የመከላከያ ኢታማዦር ሹም – ጀነራል ብርሃኑ ጁላ – ኦዴፖ
4. የአየር ኃይል ዋና አዛዥ- ጀነራል ኃይሉ መርዳሳ – ኦዴፓ
5. የሪፐብሊኩ ጋርድ ዋና አዛዥ – ኮሚሽነር ብርሃኑ በቀለ – ኦዴፖ
6. የአገር ውስጥ ደህንነት ኃላፊ – ኮሚሽነር ደመላሽ ወ/ገብርኤል – ኦዴፓ
7. ጠቅላይ አቃቤ ህግ – ብርሃኑ ፀጋዬ – ኦዴፓ

…….እያለ ይቀጥላል።
ሀገሪቱ በለውጥ ጎዳና ላይ ሳትሆን በኦነግ ሌጋሲ ጋዳና ላይ ወደቃለች!!

 
 
 

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.