Breaking News
Home / Amharic / ታከለ ኡማ የዳግማዊ ሚኒሊክን ትምህርት ቤት ሊያፈርስ ነው

ታከለ ኡማ የዳግማዊ ሚኒሊክን ትምህርት ቤት ሊያፈርስ ነው

ጽንፈኞች የጠለፉት ልማት ….

በልማት ስም ጽንፈኛ የመንግሥት ሃላፊዎች የዜጎችን መኖሪያ ቤት ላያቸው ላይ እያፈረሱ ብዙዎች እንዲሞቱ ፣ በሽተኞች እንዲሆኑ ፣ በሃገራቸው እና በሕዝባቸው ተስፋ እንዲያጡ ፣ እንዲሰደዱ ፣ አውላላ ሜዳ ላይ ፀሐይ ዝናብ እና ብርድ እየተፈራረቀባቸው የስቃይ ሕይወት እንዲመሩ ተደርገዋል። በተለይ የኦሮሞ ፅንፈኛ ብሔርተኛ የሆኑ የመንግሥት ሃላፊነት የያዙ አካላት ሆን ተብሎ በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ በሚኖሩ እና ኦሮሞ አይደላችሁም በሚሏቸው ዜጎች ላይ የተለያዩ የማፈናቀል እና የሰብዓዊ መብት ጥሰት እየፈፀሙባቸው ነው። ዛሬ ደግሞ ልማት ማለት ለታሪክ ግድ የሌለው ተደርጎ እየተቆጠረ ነው። በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዘመናዊ ትምህርት ቤት በልማት አሳበው ሊያፈርሱት ጀምረዋል። ፀረ ሕዝብ እና ፀረ ታሪክ የሆነ ልማት እንደምን ልማት ሊባል ይችላል ?

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

One comment

  1. እንዴዴዴዴ ምንድነው ሊያፈርሱት ነው ምናምነ? ደብዳቤም ሆነ ሌላ አለመያዛቸውማ የማይገኝ እድል ነው። ግምባራቸውን ብሎ የማያዳግም ትምህርት መስጠት ነወ እንጂ።

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.