Breaking News
Home / News / Look at Abiy Administration’s Dictatorship !

Look at Abiy Administration’s Dictatorship !

ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ከእስርቤት ከተፈቱ ስድስት ወር ሊሞላቸው ነው መንግስት ግን እስካሁኗ ደቂቃ የባንክ አካውንታቸውን እንዳለቀቀላቸው ተናገሩ አላማቸው ግን ምንድነው? ሰውን በእስር አሰቃይተው እንደገና በገዛ ገንዘቡ ምንም ሜድረግ እንዳይችል አሳስረው ቁጭ ያደርጓቸዋል ወገኔ እየወጣህ ልደቱ እንዲህ አለ ይልቃል እንዲህ አለ እያልክ ሰዎቹን ከመዝለፍ ለምን እንዲህ ያሉበትን እውነታ መርምር ሰዎቹ በሀገራቸው እንደልባቸው መንቀሳቀስ አልቻሉም ውጪም ውስጥም እስር ቤት ሆኖባቸዋል

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.