Breaking News
Home / Amharic / ከአማራ ክልል ውጭ ያሉ አማራዎች ህጋዊ ውክልና ይሰጣቸው!!

ከአማራ ክልል ውጭ ያሉ አማራዎች ህጋዊ ውክልና ይሰጣቸው!!

ግንባር ቀደሟ ጎንደር አቢዮታዊ መፈክሯን ከፍ አድርጋ እያሰማች ነው!!

በ Amdemariam Ezra

ዛሬ መጋቢት 8/2011 ዓ.ም በአጼ ፋሲል ስታዲዮም ከደቂቃዎች በኋላ ለሚጀምረው፣
በፋሲል ከነማና በሲዳማ ቡና መካል ለሚደረገው የእግርኳስ ግጥሚያ ጎንደሬ አማራዎች መፈክራቸውን እየተስተጋቡ ነው!!

እየተስተጋቡ ያሉ መፈክሮችም ከብዙ በጥቂቱ፦
***

* ለአማራ ተብሎ የሚሻሻል ህግ ከሌለ አማራው የራሱን ህገ መንግስት ለመጻፍ ይገደዳል!!

*አገር ለማፍረስ ትምህርትም እውቀትም አይፈልግም!! ጃዋር ከአ.አ እጅህን አንሳ!!

* ጌዲኦ ሁሉም ያልፋል ስለእናተ እኛ አማራዎችም ታመናል!!

*ቅድሚያ ከአማራ ክልል ውጭ ያሉ አማራዎች ህጋዊ ውክልና ይሰጣቸው!!

* እኛ አማራዎች አንቆጠርም!! አናስቆጥርም!!

* አማራን የማይወክል ህገመንግስት ለአማራው ምኑነው?

*የተበታተነ ህዝብ ሳይሰበሰብ የፈረሰ ቤት ሳይሰራ ስለ ቆጠራ መስማት አንፈልግም!!

*አዲስ አበቤዎች ስሙ!! ምንም ቢፈጠር አማራ እያለ እናተ አታለቅሱም!!

* ሶማሌዎችና አፋሮች ስለደረሳችሁልን እናመሰግናችኋለን!!

* የእኛ ትግስት ኢትዮጵያ እንዳትፈርስ እንጂ ከማንም!! በምንም አንሰን አይደለም!!

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.