Breaking News
Home / Amharic / ኦነግ ባሌ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ ብርቅዬ እንስሳትን እያደነ እየበላ ነው::

ኦነግ ባሌ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ ብርቅዬ እንስሳትን እያደነ እየበላ ነው::

ብርቅዬው የሚኒልክ ድኩላ ከባሌ ብሔራዊ ፓርክ እየጠፋ ነው ፡፡
አሸባሪው ኦነግ ውድና ብርቅዬ የሀገር ቅርስና ሀብት ከማውደም ያለፈ አንድም ለሀገር የሚጠቅም ነገር አይሰራም ፡፡
ኦነግ በአሁኑ ሰአት ባሌ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ ብርቅዬ የዱር እንስሳትን እያደነ እያረደ እየበላ የሚገኝ ሲሆን ፡ ብዙዎቹም የጥይት ድምፅ በመፍራትና በመበርገግ ፓርኩን ለቀው እየተሰደዱ መሆኑን በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች እየገለፁ ይገኛሉ ፡፡
“የኦነግ ሰራዊት ትጥቁን ፈቶ ካምፕ ገብቶል “የሚለው የኦሮሚያ ብሔረራዊ ክልል መንግስትና የጠ/ር ፅፈት ቤት መግለጫ በሐሰት ላይ የተመሰረተ በጋራ ሀገርን ለማውደም የታቀደ መግለጫ መሆኑን ይህ በኦነግ አሸባሪ ሰራዊት በሀገር ሀብት ላይ የሚፈፀመው ጥፋት ዋና ማሳያ ነው ፡፡ 
በመሆኑም ይሄን በየቦታ በኦነግ አሸባሪ ሰራዊት የሚፈፀመውን ሀገርን የማፍረስ ተግባር ሁሉም ኢትዮጲያዊ ሊያወግዘው ይገባል ፡፡

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.