Breaking News
Home / Amharic / በኦሮሙማ የተጥለቀለቀው የኢትዮጵያ የፍትህ ተቋም

በኦሮሙማ የተጥለቀለቀው የኢትዮጵያ የፍትህ ተቋም

በኦሮሞማ የተጥለቀለቀው የ ኢትዮጵያ የ ፍትህ ተቋም ይህን ይመስላል! ዶር አብይ ባለፈው ስለ ህውሀት ወንጀል እና በደል ሲዘረዝሩ በ ፐርሰንት እየጠቀሱ መከላከያ በምን ያህል ፐርሰንት በትግራይ ተወላጆች እንደተጥለቀለቀ ነግሮ ጉድ አሰኝቶናል ! በራሱ መከራከርያ የ ኢትዮጵያ የ ፍትህ ተቋም በተረኞች ምን ያህል እንደተጥለቀለቀ እንሞግተው እስኪ!
1. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ————-~~~ኦሮሞ
2. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዘዳንት ሰለሞን አረዳ—–~~~~~ኦሮሞ
3. የጠቅላይ ፍርድ ቤት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ቦጃ ታደሰ—————~~~ኦሮሞ
4. የፊዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዘዳንት አቶ ብርሃነ መስቀል ዋጋሪ—-ኦሮሞ
5. የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዬ ጽ/ቤት ሃላፊ ዘሪሁን ጌታሁን —~~ኦሮሞ
6. የዳኞች አስተዳደር ጉባዬ—–67 %ኦሮሞ
7. የፍርድ ቤት ማኔጅመንት ካዉንስል—~~~67% ኦሮሞ
8. ሰበር ችሎት አንድ —-~~~80% ኦሮሞ
9. በስበር ችሎት ሁለት —~~~60% ኦሮሞ
10. ሰበር ችሎት ሶስት —-~~60% ኦሮሞ
ምንጭ Ethio 360

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.