TimeLine Layout
July, 2025
June, 2025
-
27 June
የአብይ አህመድ ውሸቶች! Lies of Abiy Ahmed
Top 64 የአብይ አህመድ ውሸቶች! ቆጥራቹህ ስለላካቹህልን እናመሰግናለን! የተረሳ ካለ ጨምሩበት update እናደረጋለን! 1. ሳናጣራ አናስርም 2.ጊዜ ስለሌለኝ ከኖቬል ሽልማት ፕሮግራም ላይ አልገኝም 3. አንዲት ፈረንሳዊ ላግባህ ብላኝ ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ 4. በተከልነው ችግኝ የሀረማያ ሀይቅ ወደነበረበት ተመለሰ 5. ነዳጅ ማውጣት ጀምረናል 6. በእኔ ዘመን አሳዳጅና ተሳዳጅ አይኖርም 7. ወደ ትግራይ አንድ ማክስ እንጅ አንዲትጥይ ትአልክም 8. እመኑኝ አሻግራችኋለሁ 9. …
Read More » -
20 June
አብይ አህመድ ማነው? ታዬ ደንደአ ክፍል 3 ይሄን መረጃ ሳያስጠፉት በፊት ቅዱት Part 3 of 3
Daniel Berhane (TPLF) Dr. Itanaa Habte (OLF) The HornAffairs team Email: admin@HornAffairs.com Daniel Berhane (Editor in Chief) Fetsum Berhane Seyoum Teshome Areaya Getachew Birhanemeskel Abebe Segni Gebre Selassie Araya Sucdi Dahir Nahusenay Belay Abdulbasit Abdusemed Zeray Hailemariam Eyoel Yilkal Teweldebirhan Kifle Abel Abate Merkeb Negash Jossy Romanat Kebede Kassa Mahi Olympia Abiy Chelkeba Worku Seble Kalayu Asteway Beyene Guesh Eden Fetsum …
Read More » -
20 June
አብይ አህመድ ማነው? ታዬ ደንደአ ! ይሄን መረጃ ሳያስጠፉት በፊት ቅዱት. by Interview by Horn Conversation. Part 1 of 3
ታዬ ደንደአ ከኢትዮጵያ ከወጣ ቦሀላ ነበር ይህን ሁሉ ሚስጥር መናገር የነበረበት። ሚልኬሳ ውጭ ሀገር ከሄደ ቦሀላ ነበር ስለ አብይ የተናገረው። ታዬ ከታሰረ ቦሀላ የተናገረውን ማጋለጥ እስሩ እንዲፀናበት እያደረጋችሁ ነው። አብይ ከስልጣን ካልወረደ አይፈታውም። አንድ ኤምባሲ ገብቶ ጥገኝነት ቢጠይቅ ከለላ ያገኝ ነበር። ወይም በተደብቆ በጨለማ ኬንያ ወይም ሱዳን ወይም ኤርትራ ገብቶ ራሱን ማዳን ይችል ነበር። ታዬ በጣም ያሳዝነኛል።
Read More » -
8 June
የትናንትናው ስብስብ mastermind ወያኔ ነች።
የትናንትናው ስብስብ mastermind ወያኔ ነች። ወያኔ ብልጥ ነች፣ ለእርሷ ተገዥና ወዳጅ የሆኗትን አሳምራ ታውቃለች። ወያኔ ከድሮም ጀምሮ አብራቸው የምትሠራውን መምረጥ ትችልበታለች። በዚህ “ጦርነት ይቁም ሠላም ይቅደም” “የውይይት ዝግጅቷ ራሷን [ሠላማዊ] አስመስላ የቀረበችው ከልቧ ሳይሆን ቀጣይ ከአጋሮቿ ጋር ሆና ለምታደርገው ጦርነት ማስመሰያና “ሠላማዊነትን” ፈላጊ ለመምሰል ነው። በዚህ ውይይት እነ ዘመነ ካሴም እየተናገሩ እያየን ነው። የዘመነ በዚህ ውይይት መሳተፍ ትርጉሙ የተለዬ ባይሆንም …
Read More »
May, 2025
-
10 May
ፓስፖርት በጉቦ – የኢሚግሬሽን ጉድ
#የምርመራዘገባ በአዲስ አበባ ኢሚግሬሽን ቢሮ በጉቦ ፓስፖርት የማውጣት ሂደት በማስረጃ ሲጋለጥ – አንድ የሲስተም አድሚን ትናንት ብቻ በመመሳጠር 149 ፓስፖርቶችን ሰርቶ 745,000 ብር አግኝቷል (መሠረት ሚድያ)- ፓስፖርት በጉቦ ማውጣት አሁን አሁን ህጋዊ እስኪመስል የተለመደ ሆኗል፣ የሚመለከታቸው አካላትም ጉዳዩ የእነሱ እስከማይመስል ድረስ ችላ ያሉት ይመስላል። የተወሰኑ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞችና ደላሎች ተመሳጥረው ድርጊቱ ላይ መሰማራታቸውን መሠረት ሚድያ ከዚህ በፊት ባደረጋቸው …
Read More » -
3 May
አባሴራ፣ አባቁማር፣ አምስት አመት ሙሉ አገሪቱን አመሳት፣
አባሴራ፣ አባቁማር፣ አምስት አመት ሙሉ አገሪቱን አመሳት፣ አሁንም በስውርና በግልጽ የሕዝብ ዕልቂትና ስቃይ እንዲቀጥል ሰበብ እየፈለገ የአማራ ሕዝብንና መሬቱን በደም እያጨቀየ ነው፣ ኢትዮጵያ በታሪክዋ እንደአብይ አይነት ከሐዲና አጭበርባሪ ፣ ርሕራሔ የሌለው ጨካኝና አረመኔ ፣ ሴረኛና ሸፍጠኛ፣ ደካማና ልፍስፍስ፣ ብቃት የሌለውና ቅን ያልሆነ፣ ሥራውን በትክክል መሥራት የማይችልና የማይፈልግ፣ አስመሳይና እስስት ፣ ሥልጣን ወዳድ ብቻ ሳይሆን ሥልጣን አምላኪ፣ እጅግ እራሱን የሚወድና ራሱን …
Read More »