11 AM Eastern Standard Time 5PM European Union Time 4PM UK Time
Read More »TimeLine Layout
February, 2025
-
7 February
Amhara Political Prisoners part 1 የአማራ ልጆች የፓለቲካ እስረኞች
በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ የሚገኙት የአማራ ህዝብ ልጆች! ==== 1. Hon. Mr. Yohanes Boyalew 2. Hon. Mr. Christian Tadele 3. Hon. Dr. Kassa Teshager 4. Dr. Wondewosen Asefa 5. Dr. Tewodros H/mariam 6. Dr. Meseret Kelemework 7. Dr. Sisay Awgichew 8. Dr. Mearegu Biyabeyen 9. Dr. Chane Kebede 10. Dr. Zerihun Baheriw 11. Dr. Gibreab Alemu 12. Mr. Alelegn Mihretu …
Read More » -
3 February
Medical Dr. Andualem Dagne murdered by Abiy Ahmed’s Army.
Bahir Dar University has condemned the killing of Dr. Andualem Dagne, a highly respected General Surgery Specialist and expert in Liver, Pancreatic, and Biliary System surgery. Dr. Andualem, who was also a lecturer, researcher, and Director of the Surgical Services Department at Tsebebe Ghion Specialized Hospital, was fatally attacked while returning home from work. In an official statement, the university …
Read More » -
1 February
TODAY at X Space at 1:00 PM EST. አርበኛ ካፔቴን ማስረሻ ሰጤ የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት የውጭ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ
Join us TODAY at X Space at 1:00 PM EST. አርበኛ ካፔቴን ማስረሻ ሰጤ የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት የውጭ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ እና የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ሠራዊት ጎጃም ዕዝ ዋና አዛዥ ጋር ቆይታ እናደርጋለን። 1PM EST 7PM EU Time 6 PM UK Time መውጫችን ማሸነፍ ብቻ ነው።💚💛❤ Amhara Fano People’s organization የዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ ) www.amharafano.org #ስርነቀልለውጥ #AFPO …
Read More » -
1 February
የኢትዮ_ ጅቡቲ ባቡር፣ የታከለ ኡማና የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የግል ንብረት!!!
ቀን ጥር 2017 የኢትዮ_ ጅቡቲ ባቡር፣ የታከለ ኡማና የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የግል ንብረት!!! ማስታወሻ የአብይ አህመድ ግፈኛ እና ዘረኛ አገዛዝ የአማራን ህዝብ በጄቶችና በተዋጊ ሄሊኮፕተሮች፣ በድሮኖችና በመድፎች በሚጨፈጭፍበት በዚህ ክፉ ዘመን፤ ኢትዮጵያ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ወገቧ ተሰብሮ በተሽመደመደችበት፣ ሰላም እና ደህንነቷ ተናግቶ መኖር አለመኖሯ ጥያቄ ውስጥ በወደቀበት በዚ ቀውጢ ወቅት፣ የአንድን ድርጅት ጉዳይ አንስቶ ሃተታ ማቅረብ እጅግ …
Read More »
January, 2025
-
28 January
ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ !
በሕዝብ ማታገያ ድርጅት ላይ በፈጠራና በሀሰተኛ ወሬ የሚሰነዘር የስም ማጥፋት፣ የሕዝብን ትግል ከማደናቀፍ ተለይቶ አይታይም! ከባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ እስከ ነሀሴ 2016 የመጨረሻ ሳምንት ድረስ በክልል አቀፍ ፓርቲነት ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ይታወቃል። ሆኖም ፓርቲው ወደ ሀገር አቀፍነት ማደግ እንዳለበት በጠቅላላ ጉባኤ ታምኖበት ውሳኔ ከተላለፈ በኋላ፣ ከ6 ክልሎች ከሚጠበቅበት ከአስር ሺህ ፊርማ በላይ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ …
Read More » -
20 January
የኢትዮጵያ ኖሚናል ጂዲፒ (የዋጋ ንረትን ታሳቢ ያላደረገ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት) በዶላር ሲተመን፣ ወደ 100 ቢሊዮን ዶላር መውረዱ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ኖሚናል ጂዲፒ (የዋጋ ንረትን ታሳቢ ያላደረገ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት) በዶላር ሲተመን፣ በሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ከነበረበት 207 ቢሊዮን ዶላር በሦስት ወራት ውስጥ ወደ 100 ቢሊዮን ዶላር መውረዱ ተገለጸ፡፡ በውጭ ምንዛሬ ለውጥ ምክንያት የኢትዮጵያ ጥቅል አገራዊ ምርት በዶላር ሲተመን ከ207 ቢሊየን ዶላር ወደ 100 ቢሊየን ዶላር አሽቆልቁሏል። ቅናሹ በመቶኛ ሲሰላ ወደ 51.7% ቅናሽ ማለት ነው። የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝም የተመታው …
Read More »