TimeLine Layout
May, 2025
-
10 May
ፓስፖርት በጉቦ – የኢሚግሬሽን ጉድ
#የምርመራዘገባ በአዲስ አበባ ኢሚግሬሽን ቢሮ በጉቦ ፓስፖርት የማውጣት ሂደት በማስረጃ ሲጋለጥ – አንድ የሲስተም አድሚን ትናንት ብቻ በመመሳጠር 149 ፓስፖርቶችን ሰርቶ 745,000 ብር አግኝቷል (መሠረት ሚድያ)- ፓስፖርት በጉቦ ማውጣት አሁን አሁን ህጋዊ እስኪመስል የተለመደ ሆኗል፣ የሚመለከታቸው አካላትም ጉዳዩ የእነሱ እስከማይመስል ድረስ ችላ ያሉት ይመስላል። የተወሰኑ የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሰራተኞችና ደላሎች ተመሳጥረው ድርጊቱ ላይ መሰማራታቸውን መሠረት ሚድያ ከዚህ በፊት ባደረጋቸው …
Read More » -
3 May
አባሴራ፣ አባቁማር፣ አምስት አመት ሙሉ አገሪቱን አመሳት፣
አባሴራ፣ አባቁማር፣ አምስት አመት ሙሉ አገሪቱን አመሳት፣ አሁንም በስውርና በግልጽ የሕዝብ ዕልቂትና ስቃይ እንዲቀጥል ሰበብ እየፈለገ የአማራ ሕዝብንና መሬቱን በደም እያጨቀየ ነው፣ ኢትዮጵያ በታሪክዋ እንደአብይ አይነት ከሐዲና አጭበርባሪ ፣ ርሕራሔ የሌለው ጨካኝና አረመኔ ፣ ሴረኛና ሸፍጠኛ፣ ደካማና ልፍስፍስ፣ ብቃት የሌለውና ቅን ያልሆነ፣ ሥራውን በትክክል መሥራት የማይችልና የማይፈልግ፣ አስመሳይና እስስት ፣ ሥልጣን ወዳድ ብቻ ሳይሆን ሥልጣን አምላኪ፣ እጅግ እራሱን የሚወድና ራሱን …
Read More »
April, 2025
-
20 April
የሀኪም ደሞዝ በኢትዮጵያ – Salary of Medical Doctors in Ethiopia
የኢትዮጵያ (ለጤና ባለሙያው የሚከፈለው ደመወዝ በዶላር ) _ዶክተሮች 12765 /132 =96.7 ዶላር 😭 -ነርሶች 7600/132=-57.5 ዶላር የ2025 ዓ.ም. ለተለያዩ የአፍሪቃ ሀገራት የጤና ሠራተኞች የደሞዝ መጠን (በዶላር/ወር) መረጃ ከኢኮኖሚያዊ እቅዶች፣ የጤና ልማት ፕሮግራሞች ጋር በሀገር ውስጥ ያሉ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ ይዘት አንጻር በምሥራቅ አፍርካ ኬንያ፤ – ዶክተሮች: 1,000–3,000 ዶላር (መንግስታዊ)፤ 2,500–5,000 ዶላር (ግል). – ነርሶች: 500–1,200 ዶላር …
Read More »
February, 2025
-
27 February
የኢትዮጵያ የባህር በር ማጣት ታሪክ!!! – By Dr. Debru Negash (MD)
የኢትዮጵያ የባህር በር ማጣት ታሪክ!!! ~ ኦቶማን ቱርክ እና የኢትዮጵያ ጦርነት (1557_1589) ጦርነቱ የተቀሰቀሰው በ1557 ኦዝደሚር ፓሻ የወደብ ከተማ የሆነችውን የምፅዋ ከተማን ከያዘ በኃላ ከኦቶማን ኢምፓየር የኢትዮጵያ ግዛት ወረራ ጋር በተነሳ ነው። ~ የግብፅ እና ኢትዮጵያ ጦርነት በኢትዮጵያ ኢምፓየር እና በግብፅ ኬዲቫት መካከል ከ1874 እስከ 1876 ባለው ጊዜ ውስጥ የኦቶማን ኢምፓየር ራስ ገዝ በሆነው በግብፅ መካከል የተደረገ ጦርነት ነበር። ~ …
Read More » -
7 February
Zoom Meeting – AFPO. Feb. 8-2025 – አፋህድ
11 AM Eastern Standard Time 5PM European Union Time 4PM UK Time
Read More » -
7 February
Amhara Political Prisoners part 1 የአማራ ልጆች የፓለቲካ እስረኞች
በቂሊንጦ እስር ቤት ውስጥ የሚገኙት የአማራ ህዝብ ልጆች! ==== 1. Hon. Mr. Yohanes Boyalew 2. Hon. Mr. Christian Tadele 3. Hon. Dr. Kassa Teshager 4. Dr. Wondewosen Asefa 5. Dr. Tewodros H/mariam 6. Dr. Meseret Kelemework 7. Dr. Sisay Awgichew 8. Dr. Mearegu Biyabeyen 9. Dr. Chane Kebede 10. Dr. Zerihun Baheriw 11. Dr. Gibreab Alemu 12. Mr. Alelegn Mihretu …
Read More » -
3 February
Medical Dr. Andualem Dagne murdered by Abiy Ahmed’s Army.
Bahir Dar University has condemned the killing of Dr. Andualem Dagne, a highly respected General Surgery Specialist and expert in Liver, Pancreatic, and Biliary System surgery. Dr. Andualem, who was also a lecturer, researcher, and Director of the Surgical Services Department at Tsebebe Ghion Specialized Hospital, was fatally attacked while returning home from work. In an official statement, the university …
Read More »