Breaking News
Home / News / ከነገ ሠኞ ጀምሮ የስራ ማቆም አድማ! ጥብቅ ማሳሰብያ !!

ከነገ ሠኞ ጀምሮ የስራ ማቆም አድማ! ጥብቅ ማሳሰብያ !!

ከነገ ሠኞ ጀምሮ (ሼር ያድርጉ)

አዲስ አበባን ጨምሮ በመላው አማራ ደረጃ የሚተገበሩ ፡
~~~ የሕዝባዊ እምቢተኝነት መተግበሪያዎች ~~~
1) ሙሉ ለሙሉ ትምሕርት የማቆም አድማ
2) ሙሉ ለሙሉ የትራንስፖርት ማቆም አድማ
3) ሙሉ ለሙሉ የድርጅቶች መዝጋት አድማ
4) ሙሉ ለሙሉ ግብር መክፈል የማቆም አድማ
እነዚህን አራቱን እንደ መጀመሪያ እርምጃ በማድረግ በየአካባቢያችሁ በመደራጀት የቻላችሁትን ታደርጉ ዘንድ በታላቁ የአማራ ሕዝብ ስም አደራ እንላችኋለን።
የደሴ-ኮምበልቻ እና የደብረ ሲና-ደብረ ብርሃን
ልዩ መናበብና ቅንጅት ያስፈልጋል እንመለስበታለን።

( የሕዝባዊ እምቢተኝነት ማስተባበሪያ )

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.