ከ ቡራዩ ፣ አራት ኪሎ ፣ ለገጣፎ እና ሱሉልታ ቀጥሎ የማፍረስ እና ማፈናቀሉ ተረኛ ሰበታ ሆናለች በሰበታ ማንነታቸው እየተለየ በለሊት ቤት በላያቸው ላይ በማፍረስ የጀመሩት ድርጊት እስካሁን ከ 3500 በላይ ህዝብ ተፈናቅሏል እውነት ግን ይሄ ሁሉ ግፍ ሲፈፀም የሚያይ አይምሮ ምን አይነት ነው? ለማነውስ ነው አቤት የሚባለው?
Posted by Peace Everywhere on Saturday, April 6, 2019