Breaking News
Home / Amharic / የአዲስ አበባ ህዝብ “ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም አለው” የሚልን የፖለቲካ ኃይል አይመርጥም። – Eskinder Nega

የአዲስ አበባ ህዝብ “ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም አለው” የሚልን የፖለቲካ ኃይል አይመርጥም። – Eskinder Nega

“አቶ ታከለ ለአዲስ አበባ ህዝብ አይደለም የቆሙት። በአዲስ አበባ ህዝብ ላይ ነው የቆሙት!”

ብርቱው ጋዜጠኛ እርሳሱ እስክንድር ነጋ!

“አዲስ አበባ ከሽግግር ጊዜው ጀምሮ ተወክሎ አያውቅም። በዚህ ሥርዓት አዲስ አበባ የብዙሃኑን አመለካከት የሚወክል ከንቲባ ኑሯት አያውቅም። …የአዲስ አበባ ህዝብ “ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም አለው” የሚልን የፖለቲካ ኃይል አይመርጥም። ልዩ ጥቅም የሚል ነገር የሚያራምድ ድርጅት በምርጫ ይቀጣል፣ ይህን እናደርጋለን። …ሥርዓቱ ፈለገም አልፈለገም አዲስ አበባ ውስጥ ነፃ ምርጫ ማድረግ እንችላለን። አቶ ታከለ ኡማ የአዲስ አበባን ህዝብ አይደለም የሚወክሉት። እሳቸው የሚወክሉት የኦሮሚያን ልዩ ጥቅም ነው። ስለዚህ አቶ ታከለ ለአዲስ አበባ ህዝብ አይደለም የቆሙት። በአዲስ አበባ ህዝብ ላይ ነው የቆሙት!”

=#እስክንድር ወያኔ እንደመጣች በአምስት አመቷ ይህቺን ስብስብ ካሁኑ ካልታገልናት ሀገር ታፈርሳለች ብሎ የታገለ ትንቢተኛ መሆኑን ሳስታዉስ የዛሬውም የአዲስ አበባ ጉዳይ ንግግሩም ትንቢት እንዳለዉ አስባለሁ፡፡

እስኬው አንጀት አርስ!!

Belay Manaye ገፅ ላይ!

ከተማዋን ያጣበባት መንጋ አወዳሽና ፈሪ እንደ እስኬው ኮምጨጭ ማለት ቢችል ይህን ከተማ ማንም አይጫወትበትም ነበር።

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.