የአብን ብሔራዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ታታሪው ዘሪሁን ገሠሠ ለአብን ግሩም የሆነ ሀሳብ ይዞ መጥቷል። ዘሬ መጡኑን 100 ብር አርጉት። ይነበብ ይነበብ ይነበብ — ዘሪሁን ገሠሠ << በ20 ብር ለአብን መኪና እገዛለሁ!!! >> ( A project by Zerihun Gessesse ) ወገኖቼ! የ50 ሚሊየን አማራ ወኪል የሆነው ፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፤ አመራሮቹ ገጠር ድረስ ዘልቀው በመግባት ፣ ህዝባቸውን የሚያደራጁት …
Read More »