Breaking News
Home / Amharic (page 47)

Amharic

የልዩ ኃይሎችን ትጥቅ መፍታት ውሳኔን በሚመለከት!

ጉዳዩን ከሚደግፉ ወገኖች ውስጥ ነበርኩ! ነበርኩ ማለት አሁን አይደለሁም ማለት ነው፡፡ ለምንʔ   1ኛ ብልጽግና እንደ ስብስብ ሕዝብን በእኩል የማያይ፣ በብሔርና በሃይማኖትም በተለይ የኦርቶዶክስና የአማራን ጥፋት የሚሻ መሆኑን በግልጽ እያሳየ በመምጣቱ ነው፡፡ ይሄንንም ባለፉት አምስት አመታት አንድም እልቂታቸውን ባለማስቆም፣ እራሱም ደግሞ የሚገድልና የሚረሽን ሆኖ አሁን ደርሷል፡፡ 2ኛ ኢትዮጵያውያንን በሃይኖትና በዘር ለይተው የሚጨፈጭፉ የሚያፈናቅሉ ኃይሎች ትጥቅ አልፈቱም፣ የበለጠ እየተጠናከሩ ነው፡፡ 3ኛ …

Read More »

የአማራ ልዩ ሀይል ብርጌዶቻችን

መላው የአማራ ሕዝብ በልጆቹ ልዩ ኋይሉና ፋኖ ላይ ጦርነት ባወጀው ከሀዲው መከላከያ ላይ በያለበት ይዝመት- መንገድ ይዝጋ-!!! ጀግናው የአማራ ልዩ ኋይል ከሞት በታደገው ከሀዲው ባንዳ መከላከያ ተብዬ ቅንጣት ክብርም ቅንጣት እውቅናም መስጠት የለበትም። የአማራ ልዩ ኋይል የምትጠቃው ይህንን ገዳይ ባንዳን እንደ የሀገር መከላከያ ስትመለከተው ብቻ ነው። ትናንት ከወያኔ መንጋጋ ፈልቅቀህ ያዳንከውን ዛሬ ዘምቶብሃል ቅበረው!!!! መላው የአማራ ሕዝብ ጦርነት ታውጆብሃል መከላከያው …

Read More »

ሰበር ዜና የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ትጥቅ ለማስፈታት እንቅስቃሴ ተጀመረ፡ ህወሀት ምልመላና ስልጠና እያካሄደ ነው!

የአማራ ክልል መሪዎች ልዩ ሃይሉ እንዲፈርስ ፈርመዋል :: ከዚህ አንፃር ጄ/ል አበባው ተጠያቂም ተወቃሽም አይደለም :: ምክንያቱም “የአማራ ህዝብ “….ክልሉን እንዲመሩ ….የመረጣቸው “የፖለቲካ ሃይሎች እስከፈቀዱ ድረስ, የፖለቲካ ሃይሉ ተስማምቶ ያፀደቀውን !… መከላከያ ሰራዊቱ የማስፈፀም ግዴታ አለበት :: ፔሬድ !

Read More »

Zoom Meeting Today. Coalition of Ethiopians in Diaspora

ከ 3 ሳምንት በፊት በመላው ዓለም የሚገኙ 15 የዲያስፖራ ድርጅቶች የተካፈሉበት የተቃውሞ ግልፅ ደብዳቤ ለጠ/ሚ አብይ አህመድ መላኩን እናስታዉሳለን:: ለተላከው መልእክትም የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ ለገሰ ቱሉ በማሾፍ መልስ ሰጥቷል::  አሁንም ስለ ሀገራቸው የሚጠይቁና  የሚከራከሩ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚገኙ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች እየታሰሩና እየታፈኑ ሀገራችን በጎሳ ፖለቲካ እየታመሰች ስለሆነ በዉጭ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያ ዉያን ለወገናችን ድምፅ መሆን ስላለብንና አንድነትን እንዴት ማጠናከር  እንደምንችል ለመነጋገር …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.