Breaking News
Home / Amharic / ፍርድ ቤቱን እምባ በእምባ ያራጨው እውነተኛ ታሪክ

ፍርድ ቤቱን እምባ በእምባ ያራጨው እውነተኛ ታሪክ

ፍርድ ቤቱን እንባ በእንባ ያራጨው ወንጀል በተጠቂዎች ሲጋለጥ:-

አምስቱም የፌዴራል ማረሚያ ቤቶችን የሚቆጣጠሩት የኦሮሞ ብሄር የሆኑ የኦህዴድ ኦሮሙማ ስዎች ናቸው:: በዚህ ቦታ ላይ የመደባቸውም ራሱ አቶ አብይ አህመድ ሲሆን በህወሃት ዘመን የህግ እስረኞች ላይ የተፈፀመውን ወንጀል የሚያስንቅ ወንጀል እንደተፈፀመባቸው ከትላንት በስቲያ ፍርድ  ቤት የቀረቡ እስረኞች በዳኞች ፊት እያለቀሱ አስረድተዋል::

በነዚህ የአማራ ተወላጅ እስረኞች ላይ የተፈፀመው ኢሰብአዊ ወንጀል መካከል

1. አፍህን ክፈት አሉኝ አፌን ከፍተው ሽንታቸውን ሸኑብኝ

2. የጥፍር ነቀላውና ግርፋቱ በብዙዎች ተጠቅሷል

3. የ60 አመት እናትን ልብሽን አውልቂ ብለው በ 20 አመት ወጣት እንድትገረፍ ሆኗል

4. የሶስት ልጆች እናት አራተኛ ልጅ እርግዝናዋ በድብደባ ምክንያት እንዲጨናገፍ ተደርጓል

ይህ ወንጀል ሲፈፀም እነ @SahleWorkZewde  ፕሬዝዳንት በሆኑበት ሀገር ነው:: ዋናው ወንጀለኛ በጌድዮን ጢሞቲዎስ የሚመራው @MOJEthiopia ተጠያቂ ይሆናል:: ይህ ዳኛዎችን ሳይቀር የረበሸው ወንጀል በተጠቂዎቹ ሲዘረዘር ጌድዮን ጢሞቲዎስ የላካቸው አቃቤ ህግ ሰዎች ሲሳለቁ እንደነበር መረጃው ያሳያል::

ሁሉም ወንጀል ፈፃሚ ከፕሬዚደንት እስከ ተራ የማረሚያ ቤት ወታደር ድረስ ፍትህ የምትቀበሉበት ጊዜ እሩቅ አይሆንም::

ዝርዝር መረጃውን እዚህ ላይ ያገኙታል:

youtu.be/NPE_evszlxo

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.