Breaking News
Home / Amharic (page 173)

Amharic

Amharic Articles  አማርኛ

የአማራ ባንክ አክሲዮን ሽያጭ እየተጧጧፈ ነው።

የአማራ ባንክ አክሲዮን ሽያጭ እየተጧጧፈ ነው። አክሲዮኑ የሚሸጥባቸው አንዳንድ የባንክ ቅርንጫፎች ከመደበኛ ሥራቸው ይልቅ አክሲዮን መሸጥ ፋታ ነስቷቸዋል። የውጭ አገር ዜጎችም አክሲዮን እንዴት መግዛት እንደሚችሉ እየጠየቁ ነው። እኔን ብቻ ሁለት የውጭ ዜጎች በተገኘው ቀዳዳ አክሲዮን እንዴት መግዛት እንደሚችሉ ጠይቀውኛል። ለዚያውም እያንዳንዳቸው ወደ 50 ሚሊዮን ብር በማውጣት አክሲዮን ለመግዛት ነው ፍላጎታቸው። …

Read More »

የግል ት/ቤቶችን እነ ሽመለስ አብዲሳ መዝጋት ጀመሩ -አፓርታይዱ አፍጦ ወጣ – ግርማ ካሳ

26 August at 18:07 by Girma Kassa የግል ት/ቤቶችን እነ ሽመለስ አብዲሳ መዝጋት ጀመሩ -አፓርታይዱ አፍጦ ወጣ #ግርማካሳ በአለምገና የሚገኘው ኤቨረስት ትምህርት ቤት በኦህዴድ ባለስልጣናት መዘጋቱን ዘሃበሻ ዘገበ። “ወላጆች በኦሮሚያ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ድምፃቸውን እያሠሙ ነው” ያለው ዘሃበሻ፣ ወላጆች ከህዝብ ተቃውሞ እያቀረቡ እንደሆነ ገልጿል። 4,800 ተማሪዎች ይማሩበት የነበረውን ይህን ትምህርት ቤት …

Read More »

በሀገራችን 147 ፓርቲ አለ ግን ገዥውን ወያኔ የራስ ምታት የሆነበት ለዜጎች መብት የቆመ ውስጤ አብን ብቻ ነው !

መንግስት የዜጎችን በየትኛውም አካባቢ የመኖርና ንብረት የማፍራት ሕገመንግስታዊ መብታቸውን ሊያከብር ይገባል፣ **** አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዙሪያ ሱሉልታ ከተማ ልዩ ሰሙ ቀርሳ በሚባል አካባቢ ዛሬ ነሐሴ 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከሌሊቱ 11፡00 ጀምሮ ብሔራቸውን መሰረት ተደርጎ እየተለዩ ቤታቸው እየፈረሰባቸው ይገኛል፡፡ በቦታው ብዛት ያላቸው የታጠቁ ኃይሎችን በማስፈር በሰው ኃይልና በሎደር ቤት …

Read More »

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.