Breaking News
Home / Amharic (page 167)

Amharic

አምስት የአማራ ፓርቲዎች በዛሬው ዕለት ግንባር ፈጥረዋል።

አምስት የአማራ ፓርቲወች የአማራ ማሕበራዊ ራዕይ ግንባር (አማራ) በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ግንባር ፈጥረዋል። ግንባሩን የመሰረቱት 1) የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል (አዴኃን) 2) የመላው አማራ ሕዝብ ፓርቲ (መአሕፓ) 3) የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት (መአሕድ) 4) የአማራ ሕልውና ለኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (አሕኢአድ) 5) ነፀብራቀ አማራ ድርጅት (ነአድ) ናቸው ቀጣይም አብንን ጨምሮ አንድናታላቅ ተፅእኖ ፈጣሪ ግንባር እንድትፈጥሩ በመላው አማራ ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን

Read More »

ከአዲስ አበባ ደብረ ብርሃን የሚያገናኘው መንገድ መዘጋቱ መንገደኞች እየተጉላሉ መሆናቸው ታውቋል።

ከአዲስ አበባ ደብረ ብርሃን የሚያገናኘው መንገድ ቄሮዎች ነን በሚሉ ወጣቶች ሼኖ አካባቢ በመዘጋቱ መንገደኞች እየተጉላሉ መሆናቸው ታውቋል። ዛሬ ከቀኑ 10:00 ገደማ ጀምሮ መንገዱ መዘጋቱን ተጓዦች የገለፁ ሲሆን፣ በስፍራው የምትገኘው የአሥራት ዘጋቢም ይህንኑ አረጋግጣለች። መንገዱን የዘጉት ወጣቶችን የኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይል በዝምታ እየተመለከታቸው እንደሆነም ከስፍራው የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ከተጓዦች መካከል ለግሸን ደብረ ከርቤ ንግስ በዓል ቆይተው ወደ አዲስ አበባ የሚመለሱት በከፍተኛ …

Read More »

መልእክት ከአበበ ገላው – ዲስኩሩና ፉከራው ይብቃ! Abebe Gellaw is back !

Jawar Mohammed and Shimeles Abdissa at Meskel Square on Oct. 5, 2019 ዲስኩሩና ፉከራው ይብቃ! አዲሶቹ የአደባባይ ፎካሪዎች ለህወሃት አድረው ህሊናቸውን እንደ አሞሌ ጨው ለዳቦ ሸጠው ኦሮሞን ጨምሮ ጭቁን የድሃ ልጅ ሲገርፉና ሲያስገርፉ፣ ሲገድሉና ሲያስገድሉ ነበር። ይህን ሃቅ ችላ ያልነው ጠፍቶን ሳይሆን ለውጥ መጥቷል፣ እኩልነት ታውጇል በሚል የይቅርታ መንፈስ ነበር። እድል ይሰጣቸው ብለን የተከራከርነው የተስፋ ብርሃን ፈንጥቋል በሚል እምነት እንጂ …

Read More »

አዋጅ! አዋጅ ! አዋጅ !

  ለመላው ኢትዮጵያ አርበኛ ልጆች በሙሉ! ከነገ ቅዳሜ ማለዳ ጀምሮ እስ እሁድ ምሽት ድረስ በደማቸውና በአጥንታቸው ሀገራችንን ከጠላት ጠብቀው ያቆዩልን ጀግኖች አባቶቻችንን በማኅበራዊ የመገናኛ መረቦች በስፋት እንዘክራለን። አባቶቻችን ጠላቶቻቸውን ያንበረከኩት ውሃ እየረጩ ሳይሆን ጥይት እየረጩ ነበር። ጥይት የሚረጨው መሳሪያቸው ነፍጥ ሲባል እነሱ ነፍጠኛ ይባላሉ። ዛሬ እነዚህን መሳሪያ አንጋቢ አርበኛ ነፍጠኞችን ለማያውቋቸው ንፍጣሞች ለማሳወቅ ሲባል በግጥም፣ በንባብ፣ በስዕል፣ በፎቶግራፍና በሌሎችም መንገዶች …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.