Breaking News

Classic Layout

በደቡብ ጎንደር ዞን ታስረው የነበሩት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮች በብር ዋስትና ከእስር ተፈተዋል

*** ሰኔ 15 ቀን 2012 ዓ.ም የደቡብ ጎንደር ዞን አመራሮች ላይ የግድያ ወንጀል ለመፈፀም አስባችሁ ነበር በሚል በፖሊስ ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የንቅናቄያችን የደቡብ ጎንደር ዞን ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ም/ሰብሳቢ አቶ ቢሰጥ አሰፋ እና የደርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አዱኛ ጥቅምት 10 ቀን 2012 ዓ.ም በደብረ ታቦር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር፡፡ በዕለቱ በዋለው ችሎትም ፓሊስ አሉኝ ያላቸውን ምስክሮችና የተጠርጣሪዎችን …

Read More »

Mayor Takele Uma fired.

Alert: Addis mayor exits after meeting with PM Abiy addisstandard / October 16, 2019 / 18k     addisstandard 2019-10-16     Takele Uma’s last official day in in his position as deputy mayor was yesterday Addis Standard staffs Addis Abeba, October 16/2019 – Takele Uma Banti (Eng.), deputy mayor of the capital Addis Abeba, exited his position following a recent “a face-to-face meeting with Prime …

Read More »

ከአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት ዛሬ የወጣው መግለጫ::

ፖሊስ የጥቅምት ሁለቱን ሰልፍ ስለመከልከሉ ……. የአዲስ አበባ ምክር ቤት ጥቅምት 2 2012 ዓ.ም የጠራውን ሰልፍ የአዲስ አበባ መስተዳድር በህጉ መሠረት በዝምታ ፍቃድ ከሰጠ ቦኃላ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥቅምት 1 2012 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ክልከላ አድርጎበታል። ይህን አስመልክቶ ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ፣ ምክር ቤቱ ቀደም ብሎ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣ለሀገሪቱ ሰላምና ለህዝቧ ደህንነት ቅድሚያ በመስጠት …

Read More »

የአብይ አህመድን ክህደት ተመልከቱ :: ሰልፍ የሚፈቀደው ለኦሮሞ ብቻ ነው ::

በመስቀል አደባባይ የሚደረግ ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ አለመኖሩን ፖሊስ አስታወቀ ************ በማህበራዊ ሚዲያዎች ነገ ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ ሰልፍ እንደሚደረግ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በሰልፉ ምክንያት የሚዘጉ መንገዶች መኖራቸውን ገለፀ በሚል የኮሚሽኑን ሎጎና የኃላፊዎችን ስም በመጠቀም የተላለፈው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ነገ ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ/ም ሰላማዊ ሰልፍም ሆነ ስብሰባ …

Read More »

የኖቤል ሽልማት ከተሰጠ ቦሀላ ሰላማዊ ሰልፉ አንዲካሄድ ዶር አቢይ ፈቀደ::

በአስክንደር ነጋ የተጠራው ሰላማዊ ሰልፉ አንዲካሄድ ዶር አቢይ ፈቀደ። “የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እሁድ ለሚደረገው ሰልፍ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ይፋ አደረገ። የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) ከነገ በስቲያ እሁድ ጥቅምት 2 የጠራውን ሰልፍ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ የሆኑት አቶ ጌቱ አርጋው ለአሃዱ ኤፍ ኤም ገለፁ። ተጀምሮ እስከሚጠናቀቁ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.