Breaking News

Classic Layout

ሰበር ዜና ከኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ !

በስልጣን መቆየታችን እንደ ክህደት ያስቆጥርብናል! የወንጀለኞች ድርጊት ተደጋግሞ ቀይ መስመሩን አልፏል። አሁን ያለንበት ወቅት ጊዜ የሚሰጠን አይደለም፣ እስከዛሬ በሩዋንዳ ካልሆነ በቀር በኢትዮጵያም በእንደዚህ ዓይነት አሰቃቂ ነገር ተከስቶ አያውቅም ብል ማጋነን አይደለም። ወንጀሉ እንዲፈፀም ምክንያት ከሆነው ሰው እስከ ግብረ አበሮቹና ፈፃሚዎቹ በአስቸኳይ ለፍርድ ካልቀረቡ የሀገራችን የወደፊት እጣ ፈንታ አስቀያሚ ይሆናል።እኛም መሪ ነን ለማለት አንችልም ስለሆነም መንግስታችን ቁርጠኛ አቋም ይዞ በህዝባችን የደረሰውን አሰቃቂ …

Read More »

አቶ ደመቀ መኮንን የውሸት ሪፖርት አንሰማም! አሉ

አቶ ደመቀ መኮንን የውሸት ሪፖርት አንሰማም! አሉ ዛሬ የፌዴራል ዐቃቢ-ህግ ስለ ሰኔ 15 ቱ ግድያ በቤተ መንግስት ሪፖርት ሊያቀርብ ሲል በከፍተኛ ተቃውመው እንዳይቀርብ ያስደረጉት ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን:- ግድያን ና ዘር ማጥፋትን በይፋ የፈፀሙትን ጃዋርን ና ግብረ አበሮቹን በቁጥጥር ስር አውለን ለህግ ሳናቀርብ የአደባባይ ሚስጥር ለሆነው የሰኔ 15ቱ የአመራሮቻችን ሞት በዚህ ሰዓት የውሸት ሪፖርት የምንሰማበት ሀቅሙም ሞራሉም የለንም!! ህዛባችን በእኛ ያለው …

Read More »

ሁለት መንግስት ባለበት ሀገር እንዴትነዉ ፍትህ የሚኖረዉ?

ፍትሕ ያጣ ሕዝብ ፍትሕን በእጁ ይፈልጋል፤ ይህ እንዳይሆን ደግሞ መንግሥት ወንጀል የሚሠሩ አካላትን ወደሕግ ማቅረብ አለበት፡፡” ምሁራን ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 24/2012 ዓ.ም (አብመድ) ፍትሕ ያጣ ሕዝብ ስለፍትህ ሠላማዊ ሰልፍ ይወጣል፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎ ለመንግሥት ጥያቄ ያቀርባል፡፡ ልክ እንደ ኢትዮጵያ አስተዋይ የሆነ ሕዝብ ሲሆን መንግሥት አልሰማው ሲል ‹ቀን ይለፍ› ብሎም ይታገሳል፡፡ ያን ሁሉ ትዕግስት አይቶ መንግሥት ጥያቄውን መመለስ ካልቻለና ፍትሕ ካላሰፈነ …

Read More »

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አመራሮች ከአሜሪካው ብሔራዊ የዴሞክራሲ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ፤

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ከፍተኛ አመራሮች ከአሜሪካው ብሔራዊ የዴሞክራሲ ተቋም አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አደረጉ፤ *** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ከፍተኛ አመራሮች ከአሜሪካው ብሔራዊ የዴሞክራሲ ተቋም (National Democratic Institute – NDI) አመራሮች ጋር በምርጫ 2012፣ በወቅታዊ የአማራና የኢትዮጵያ ፓለቲካ ሁኔታ እና ከተቋሙ ለፓለቲካ ፓርቲዎች ማጠናከሪያ ስለሚገኙ ድጋፎች በተመለከተ ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱም አብን የተመሰረተበትን ዓላማና ማሳካት ስለሚፈልጋቸው ግቦች፣ በአንድ …

Read More »

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ገመና – ጉድ ተመልከቱ

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ገመና ======================= 1. የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኃዛዥ አብይ አህመድ(ኦሮሞ) 2. መከላከያ ሚኒስቴር ለማ መገርሳ(ኦሮሞ) 3. የብሄራዊ ደህንነት ዋና ዳይሬክተር ደመላሽ ገብረምካሄል(ኦሮሞ) 4. የመከላከያ የዘመቻ መመሪያዎች ዋና አዛዥ ጀነራል ብርሃኑ ጁላ(ኦሮሞ) 5. የሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ጌቻቸው ጉዲና(ኦሮሞ) 6. የመከላከያ ሰራዊት የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሃጫሉ ሸለመ(ኦሮሞ) 7. የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር …

Read More »

Let us bring Jawar Mohammed to Justice- By Tibebe Samuel Ferenji

By Tibebe Samuel Ferenji October 23, 2019 Merriam Webster defines terrorism as “the systematic use of terror especially as a means of coercion”. The act of terrorism is also defined as “the calculated use of violence (or the threat of violence) against civilians in order to attain goals that are political or religious or ideological in nature; this is done through intimidation or coercion …

Read More »

የዐቢይ እና የጃዋር ግብግብ – በፍቃዱ ኃይሉ

አክቲቪስት ጃዋር መሐመድ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ደጋግመው የሚጠሩ ሥሞች ናቸው። ሁለቱም የየራሳቸው የኀይል ምንጭ እና የቅቡልነት አድማስ ያላቸው ጉልበተኞች ናቸው። አክቲቪስት ጃዋር መሐመድ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ደጋግመው የሚጠሩ ሥሞች ናቸው። ሁለቱም የየራሳቸው የኀይል ምንጭ እና የቅቡልነት አድማስ ያላቸው ጉልበተኞች ናቸው። ዐቢይ አሕመድ ከገዢው ፓርቲ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.