Breaking News
Home / Amharic / የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሥራ አስፈፃሚ አባላት

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሥራ አስፈፃሚ አባላት

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የካቲት 14 እና 15 ያካሄደውን 1ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ የንቅናቄውን የሥራ አስፈፃሚ አባላት በመምረጥ ተጠናቋል። በዚህም መሰረት 9ኙ የአብን ሥራ አስፈፃሚ አመራሮች:

1. አቶ በለጠ ሞላ ሊቀመንበር
2. አቶ የሱፍ ኢብራሂም ም/ሊቀመንበር
3. አቶ አዲስ ኃረገወይን የፖሊሲ ስትራቴጂ ኃላፊ
4. አቶ ጣሂር ሞሐመድ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ
5. ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማርያም የውጭ ጉዳይና ዓለማቀፍ ግንኙነት
6. አቶ ጋሻው መርሻ የአደረጃጀት ጉዳይ ኃላፊ
7. አቶ መልካሙ ፀጋዬ የፅሕፈት ቤት ኃላፊ
8. አቶ ጥበበ ሰይፈ የሕግና ስነምግባር ኃላፊ
9. አቶ ክርስቲያን ታደለ የፓለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ ናቸው።

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ !

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.