Breaking News

Recent Posts

ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊወርጊስ ማናቸው ? who is Major Dawit W. Giorgis?

መነበብ ያለበት በሳልና ጠንከር ያለ መልእክት ለደም ነጋዴወችና ለድል አጥቢያ አርበኞች በሻ/ቃ ዳዊት ወ/ጊወርጊስ —– የአማራ ሕዝባዊ ግንባር የውጭ ድጋፍ ሰጪ ግብረ ሀይልን እዚህ ለማድረስ ቁልፍ ሚና በመጫወቴ ደስተኝ ነኝ:: ይህንን እድል ለሰጠኝ ወደር ለሌለው ጀግና እስክንድር ነጋ ምስጋናዬን እቀርባልሁ:: ይህንን ግዙፍ ሀላፊነት ለመወጣት ከሚታወቀው በላይ ያለ እረፍት ሌት ተቀን የሰሩትን የስራ ባልደረቦቼን እደንቃለሁ:: አመሰግናለሁ:: እኔ የስራ ሰው ነኝ:: የእወቀትም …

Read More »

ለመላው ዲያስፖራ ማንቂያ አስቸኳይ መልዕክት !

ለመላው ዲያስፖራ ማንቂያ አስቸኳይ መልዕክት ለሁሉም ተደጋግሞ በመግለጽ ማሳሰቢያው ይዳረስ:-  ፋሺስቱ የዓብይ አህመድ አሸባሪ ቡድን የዲያስፖራውን የገንዘብ ዝውውር ተቆጣጥሮ አካውንት ለመዝጋትና ሃገሪቱ ያላት የውጭ ምንዛሪ በመሟጠጡ አንድ ሴራ ሸርቦ መንቀሳቀስ ጀምሯል:: ይህ ወንጀለኛ የኦሮሙማ ቡድን የንግድ ባንኩ ሬያ /ria/ ከሚባለው ዓለማቀፍ የሃዋላ አገልግሎት ጋር ስምምነት በመፍጠር ከጥቁር ገበያው ከፍ ያለ አማላይ የምንዛሪ አቅርቦት ማለትም 1 የአሜሪካን ዶላር ከጥቁር ገበያው ከፍ …

Read More »

ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት ሆነች÷የቀይ ባህር ተጋሪ ሃገር ሆንን” ወዘተ የሚሉ ሃሰተኛ ፕሮፓጋንዳዎች !

አሁናዊ መረጃ:- የኢትዮጵያ መንግስት መገናኛ ዘዴዎች በሰበር ዜና “ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት ሆነች÷የቀይ ባህር ተጋሪ ሃገር ሆንን” ወዘተ የሚሉ ሃሰተኛ ፕሮፓጋንዳዎችን በማሰራጨት የህዝቡን ትኩረት ለመሳብ እንዲሁም ለመውደቅ አንድ ሃሙስ የቀረውን የጦር ወንጀለኛና ፋሺስቱን ዓብይ አህመድ ስልጣን ለማዳን ሲጋጋጡ ታይተው መቀላመድን ከአለቃቸው ባህሪ የወረሱት መሆኑ ብዙዎችን ሲያስገርም ውሏል:: በመሰረቱ ስምምነቱ ከ5 ዓመታት በፊት ጀምሮ ሲነገር የቆየና ይህም በመንግስት መገናኛ ዘዴዎች ጭምር 19 …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.