ከግዞት እስር ቤት የተላከ!!
ከግዞት እስር ቤት የተላከ!! ለኢፌዴሪ ፍትህ ሚኒስትር አዲስ አበባ ጉዳዩ:- የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን ይመለከታል እኛ ስማችን ከዚህ ማመልከቻ ጋር አባሪ የተደረገው ቁጥራችን 34 የሆንን አማሮች በሕዝባችን ላይ የማያባራ ሁኔታ የሚፈፀመውን ማንነት ተኮር ጭፍጨፋ የዘር ማፅዳት የዘር ፍጅት ግድያና ጅምላ ማፈናቀል እንዲሁም መንግሥታዊ አቅሞችን በመጠቀም ጭምር የሚፈፀሙ ዘር ተኮር መዋቅራዊና ሥርአታዊ …
Read More »