Breaking News
Home / Amharic / ለመላው ዲያስፖራ ማንቂያ አስቸኳይ መልዕክት !

ለመላው ዲያስፖራ ማንቂያ አስቸኳይ መልዕክት !

ለመላው ዲያስፖራ ማንቂያ አስቸኳይ መልዕክት ለሁሉም ተደጋግሞ በመግለጽ ማሳሰቢያው ይዳረስ:-

 ፋሺስቱ የዓብይ አህመድ አሸባሪ ቡድን የዲያስፖራውን የገንዘብ ዝውውር ተቆጣጥሮ አካውንት ለመዝጋትና ሃገሪቱ ያላት የውጭ ምንዛሪ በመሟጠጡ አንድ ሴራ ሸርቦ መንቀሳቀስ ጀምሯል::
ይህ ወንጀለኛ የኦሮሙማ ቡድን የንግድ ባንኩ ሬያ /ria/ ከሚባለው ዓለማቀፍ የሃዋላ አገልግሎት ጋር ስምምነት በመፍጠር ከጥቁር ገበያው ከፍ ያለ አማላይ የምንዛሪ አቅርቦት ማለትም 1 የአሜሪካን ዶላር
ከጥቁር ገበያው ከፍ ባለ መልኩ በ 117 የኢትዮጵያ ብር እንዲመነዘር በማድረግ ስራ የጀመረ ሲሆን ዓላማውም በሃገሪቱ ያለው የውጭ ምንዛሪ በማለቁና ለድሮን ተተኳሽና ለጦር መሳሪያ መግዣ ከፍተኛ የምንዛሬ
እጥረት ስለገጠመው ከፍተኛ ምንዛሬ መሰብሰብን ታሳቢ ያደረገ ሲሆን ሌላው ምክንያት ደግሞ “ዲያስፖራው ለፋኖ ገንዘብ ይልካል” የሚል እምነት ስላለው የውጭ ምንዛሪ የሚልኩ ሰዎችን አካውንት እና ማንነት
በመሰለል አካውንታቸውን ለመዝጋትና እነሱንም ሆነ የሚልኩላቸውን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር አውሎ ለመመርመር ያለመ እንደሆነ ችግሩ ከገጠማቸው ሰዎች መገንዘብ ችለናል:: በመሆኑም የፋሺስቱ ዓብይ ቡድን
ዲያስፖራው ላይ አደገኛ የስለላና የቁጥጥር መረብ መዘርጋቱ በመረጋገጡ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ለትንሽ ገብዘብና ጥቅም ብሎ በዚህ የሃዋላ አገልግሎት እየተጠቀመ ራሱን ላላስፈላጊ አደጋ እንዳያጋልጥና በንጹሃን
ጨፍጫፊው የኦነግ ሸኔ ቡድን በኩል ዶላር እና የተለያዩ ሃገራት የውጭ ምንዛሪ በመላክ ብሩን በእጅ አዙር ለገዛ ወገኑን ማስገደያ የድሮን ተተኳሽና የጦር መሳሪያ መግዣ ላይ እንዳያውል ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ 
ማሳሰቢያው ተላልፏል::

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.