ዶ/ር ሰማኸኝ ጋሹ የዘር ማፅዳት ወንጀል በዓለማችን ታሪክ የነበረ ነገር ቢሆንም በተለይ ከቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ መበተን ጋር ተያይዞ በተፈፀሙት ወንጀሎች ትኩረት ያገኘ በሕዝብ ላይ የሚፈፀም የማሳደድድና የማፈናቀል ወንጀል ነው። እኤአ ከ1992-1995 በተካሄደው የቦስንያ ሄርዞጎቪና ጦርነት ሙስሊሞችና ክሩአቶችን ሰርቦች በግዳጅ ቀያቸዉን እንዲለቁ በማድረጋቸው ከአንድ መቶ ሺሕ በላይ ሙስሊሞችና ክሮአቶች የዘር ማፅዳት ወንጀል ሰለባ ሆነዋል። በቅርቡም በባንግላዴሽ የሚኖሩት ሦስት መቶ ሺሕ የሮሄንጊያ ማኅበረሰብ …
Read More »News
French President in Ethiopia.
https://www.satenaw.com/amharic/archives/64964
Read More »ከመቆጠራችን በፊት ሃገር ይኑረን !
ማንኛውም የአማራ ልጅ በቆጣሪነት፣ በአስተባባሪነት፣ በመንገድ መሪነትም ይሁን በሌሎች እንቅስቃሴዎች እንዳይሰማራ ማስጠንቀቂያ ተላለፈ!
Read More »ከለጋ ጣፎ የተፈናቀሉትን ኢትዮዽያዉያን እንርዳ !
https://www.facebook.com/eliasthebs/videos/828637774168761/
Read More »ታፍነው የታሰሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች መፈታታቸው ተሰማ።
***** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ትናንት መጋቢት 01/2011 ዓ/ም በጋዜጠኛና ሰብአዊ መብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ አዘጋጅነት የተጠራውን ስብሰባ ታድመው በሰላም ወደየቤታቸው ሲመለሱ በፖሊስ ተደብድበውና ታፍነው የታሰሩ የአዲስ አበባ ወጣቶች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ በጠዋት ማሳሰቢያ መስጠቱ ይታወሳል። ወጣቶቹ መለቀቃቸውን የፌዴራል ፖሊስ አስታውቋል። አብን የወጣቶቹ መለቀቅ ተገቢና ትክክል መሆኑን ያሰምርበታል። ለወደፊትም መንግስት በሰላማዊ ዜጎች ላይ መሰል አፈናና እስር ከማድረግ እንዲቆጠብ ይጠይቃል። ወጣቶቹ ያነሷቸው መሰረታዊ …
Read More »