መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤን በተመለከተ ከክልሉ መንግስት እና ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ለሳምንታት በተደረገ ውይይት ግለሰቡ በሰኔ 15 ጉዳይ ላይ ምንም ዓይነት ተሳትፎ እንደሌለው ተረጋግጦ እና ስምምነት ላይ ተደርሶ ግንቦት 11 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ባህር ዳር መጥቶ ነበር።ጉዳዩን በጉጉት ሲጠብቀው ለነበረው የአማራ ህዝብ ለማሳወቅ ተዘጋጅተን ሳለን ቃሉን ሰጥቶ ይመለሳል በሚል …
Read More »Time Bomb በአንቀፆቹ ውስጥ የቀበረ ህገመንግስት ይሄን ያክል ቀን መነታረክ ራሱ አስገራሚ ነው። Apartheid Laws.
Veronika Melaku አማራ ያልተወከለበት ህገመንግስት ! በዚህ የተፃፈበትን ቀለምና ወረቀት እንኳን ያህል ዋጋ ለሌለውና ለሚሊዮኖች መፈናቀልና ለሺህዎች ሞት ምክንያት ለሆነ ተራና Time Bomb በአንቀፆቹ ውስጥ የቀበረ ህገመንግስት ይሄን ያክል ቀን መነታረክ ራሱ አስገራሚ ነው። 85 በመቶው ህዝቧ ከድህነት ወለል በታች የሚኖር ህዝብ እያላት ለየአንዳንዱ የካቢኔ አባሏ የ200 ሺህ ብር ስማርት …
Read More »