Breaking News
Home / Amharic (page 220)

Amharic

Disaster of Ethiopian Banking system !

የባህርዳሯ ነኝ is feeling angry. I hate Ethiopian banking system! 🙁 ትላንት ያጋጠመኝን ላጫውታችሁ። ንግድ ባንክ ገንዘብ ለማውጣትና እግረመንገዴንም ወደ ተለያዮ አካውንቶች ገንዘብ ለመላክ ሄድሁ።ለእጅ ገንዘብ የምፈልገውን ወጪ በሚለው ፎርም ላይ ሞላሁና በዛው ጠጋ ብዬ ዳሸንና አባይ ባንክ ገንዘብ ከመላክ የትኛውን ፎርም ነው መሙላት ያለብኝ ስላት፣”ከእኛ ባንክ ወደ ሌላ ባንክ መላክ አይቻልም” ብላኝ እርፋ! ገርሞኝ ዝም አልሁ። ምን ላድርግ ብየ ስጠይቃት “ብር አውጥተሽ …

Read More »

የአዲስ አበባ ህዝብ “ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም አለው” የሚልን የፖለቲካ ኃይል አይመርጥም። – Eskinder Nega

“አቶ ታከለ ለአዲስ አበባ ህዝብ አይደለም የቆሙት። በአዲስ አበባ ህዝብ ላይ ነው የቆሙት!” ብርቱው ጋዜጠኛ እርሳሱ እስክንድር ነጋ! “አዲስ አበባ ከሽግግር ጊዜው ጀምሮ ተወክሎ አያውቅም። በዚህ ሥርዓት አዲስ አበባ የብዙሃኑን አመለካከት የሚወክል ከንቲባ ኑሯት አያውቅም። …የአዲስ አበባ ህዝብ “ኦሮሚያ ልዩ ጥቅም አለው” የሚልን የፖለቲካ ኃይል አይመርጥም። ልዩ ጥቅም የሚል ነገር የሚያራምድ ድርጅት በምርጫ ይቀጣል፣ ይህን እናደርጋለን። …ሥርዓቱ ፈለገም አልፈለገም አዲስ …

Read More »

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር በባህርዳር ከተማ ለሁለት ቀናት ያክል ያደረገውን ጉባኤ ተከትሎ የተሰጠ የአቋም መግለጫ!! ——————– የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከባለፋት 18 ዓመታት በላይ ጀምሮ አምባገነኑና አፋኙን ቡድን ህወሃትን በነፍጥ ሲታገል መቆየቱ ይታወቃል።በዚህ እልህ አስጨራሽና ፈታኝ የትግል ሂደት “ውርሳችን አርበኝነት ትርፋችን ታሪካዊነት ነው!! እያሉ፤ ለህይወታቸው ፈጽሞ የማይሳሱ ድንቅና ብርቅዬ፣አያሌ አርበኛዎቻችን ለቃላቸው ታምነው በጀግንነት ጥለው፣እንዲወድቁ ሆነዋል።በጀግንነት የወደቁት አርበኞቻችን ራሳቸውን እንደ ሻማ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.