Amharic
መውረስ እንጂ ክሬኑን ማቃጠል ለማን ይበጃል ?
ትናንት በምስራቅ ጎጃም ዞን በቢብኝ ወረዳ ”ከየት እንደመጡ ያልታወቁ ግለሠቦች” ክሬን በመያዝ የከተማውን ትራንስፎርመር ነቅለው ለመውሰድ በዝግጅት ላይ እንዳሉ የአካባቢው ማህበረሰብ በመሠባሠብ ግለሠቦችን በቁጥጥር ስር አውሎ ክሬኑን በእሳት አቃጥለውታል። ምንጭ – ሰበር ዜና
Read More »Amhara Conference in United Kingdom.
ህወሃት በጌታቸው የእስር ትዕዛዝ ላይ አስቸኳይ ስብሰባ አደረገች !
የስብሰባው ዋና ጭብጥ እደሚከተለው ነው። እውነት የኦሮሞ ሀይሎች እንደሚሉት በእኛ እና በእነሱ መካከል ጦርነት ተካሂዶ ተሸንፈን ከሆነ ስልጣን የለቀቅ ነው በግልፅ ይንገሩን እና የምናደርገውን እናሳያቸው። ለእኛ ወደፊት ያለው ቅርብ ነው። ከኦሮሞ የወጣ የትኛውም ሀይል ህወሃትንና ትግራዊያንን ያሸነፈበት የጦር ሜዳ ውሎ በምድር ላይ የለም። በሰማይ ላይ በተደረገ ጦርነት ካልሆነ በስተቀር ትግራዊያንን ፊት ለፊት ገጥሞ ማሸነፍ ይቅር እና አንድ ትግራዊያንን እንኳን በታሪክ …
Read More »አብን የአማራ ህዝብ መዳኛ ነው!
ሰለዚህ አብን በገንዘባችን በጉልበታችን በሐሳባችን እንርዳ። አማራነት ወይም ሞት !
Read More »