Breaking News
Home / Amharic / የታሰሩ አማሮች ስም ዝርዝር

የታሰሩ አማሮች ስም ዝርዝር

እስካሁን 738 አማሮች ታስረዋል!!!!!!!
=========================
እስካሁን በመንፈቅለ መንግሥት ሰበብ ከ738 በላይ አማራዎች መታሰራቸው ተረጋግጧል። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እንኳን በአማራ ክልል 218 የሚሆኑ ሰዎች መታሰራቸውን ገልጿል።የብ/ጄ አሳምነው ፅጌ ባለቤት ወይዘሮ ደስታ አስፋ መታሰሯንም BBC የአማርኛው ልጇን ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለምርጫ ቦርድ በሰጠው ሪፖርት መሰረት፦

1.ወለጋ 61 
2.ጅማ 9 
3.ሻሸመኔ 36 
4. አሰላ 46 
5.አሰበ ተፈሪ፣ ጨለንቆ፣ ቁልቢ፣ ገደር 55 
6. ሱሉልታ 42 
7.ለገጣፎ 126 
8.ፉሪ 30 
9.ናዝሬት 9 
10.ባሌ ዞን 13 
11. መቱ 14 
12.ፍቼ/ሰላሌ 9 
13.ከታ 13 
14.ዓለም ገና 11 
15.አሶሳ 12 
16.አርሲ ነገሌ 26 
17.ቡራዩ 20

*በድምሩ 532 አማራዎች ሲሆኑ በአማራ ክልል ከታሰሩት ጋር በጠቅላላ 738 ይሆናሉ።

*ቤንሻንጉል አሶሳ ላይ የታሰሩት ስም ዝርዝራቸው ታውቋል፦
1.መምህር ጌታሁን ታደሰ 
2.መምህር አረፈአይኔ ተጎዴ 
3.መምህር ዳዉድ ከሚል
4.መምህር ሙሉጋታ ፀጋየ 
5.ፈጠነ መካሻዉ
6.የሽዋስ ዳዊት
7.አባ መኮነን በላይ 
8. ኢንስፔክተር ዋቢሁን ሞገስ 
9.ረ/ሳጅን ክንዱ ጌትነት
10.አህመድ መሀመድ
11.አደም ይባላሉ።

*ከላይኞቹ በተጨማሪ በባህርዳር፥በአዲስአበባና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከታሰሩት መካከል ስማቸው የታወቁት፦

1.ብ/ጄ ተፈራ ማሞ
2.ኮ/ል አለበል አማረ
3.ጋዜጠኛ በሪሁን አዳነ
4.ጌታቸው አምባቸው
5.ኮ/ል ባምላኩ አባይ
6.ሲሳይ አልታሰብ
7.ሲያምር ጌቴ
8.አስጠራው ከበደ
9.ስንታዬሁ ቸኮል
10.መርከቡ ኃይሌ
11.መንግስቱ ወ/ስላሴ
12.የሽዋስ አሞኝ 
13. ሞላልኝ መለሰ
14.ባየ ደርጀው
15.ፈንታሁን ሞላ
16.አማረ ካሴ
17.አለን ጥላሁን
18. እንየው ሕብስቱ
19.ይበልጣል ፈረደ
20. ዮናስ ወንዳጥር
21. በዕውቀቱ ስዩም
22.በኃይሉ ማሞ
23. ያሬድ ንብረት
24 ደሴ አሰፋ
25. መብት አርጋው
26.ማናየ አያሌው
27.አንዳርጌ ጋሻው 
28. ዓለማየሁ አንተነህ
29.ጌታቸው ደምሌ
30.ኃይለማርያም አረጋ
31. በኃይሉ ፀጋ 
32.ኃይሉ ታፈሰ
33. መሰንበት ይርሳው 
34. ቦጋለ ደምሴ
35. ወ/ሮ መሰረት በቀለ
36.ኃሲው ባያብል
37. ዋለ ተሻለ
38.ልቅናው ዋሴ
39.ምንተስኖት መኮንን
40. በዛብህ ቢሌ
41. አለባቸው
42. እንግዳው
43. አበበ አለበል
44. ጎንጤ ጌታቸው
45. ዘለቀ ብርቄ
46. ሸዋንግዛው ብርቁ
47. ገንዘብ ጋሻው
48.ምንያህል ሽታው
49. ልጃለም
50.ከቤ
51.አላዛር
52.መስፍን ብናልፈው 
53. ጣሰው
54. ቢኒያም
55.ሳምሶን
56.አየለ አስማረ
57. አበበ

*ከእነዚህ እስረኞች መካከል ከፍተኛ አመራሮች፥የፖለቲካ ድርጅት አባላት፣ ጋዜጠኞችና የሲቪክ ድርጅት አባላት ይገኙበታል።በአዲስአበባ የሚገኙት አብዛኞቹ በቀዝቃዛና ጠባብ ከፍሎች ታስረዋል።ዘመድ እንዲጠይቃቸውም አልተደረገም።ስልኮቻቸውን ወስደው የfacebook፥WhatsApp፥imo እና telegram አድራሻዎቻቸው እየተበረበሩ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.