Breaking News
Home / Amharic (page 200)

Amharic

የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን መግደሉን በይፋ ተናገረ!

የአዴፓ የፖሊስ ኮሚሽነር አቶ አበረ አዳሙ ፡ ጀነራል አሳምነውን እራሱ መግደሉን በይፋ ተናገረ ። ሰውየው እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ የግንቦት ሰባት አባል የነበረ ሲሆን የዶር ብርሀኑ ቅርብ ወዳጅ ነው ። ይህ ሚያመለክተው በባህርዳሩ አማራ መሪዎች ግድያ ቅንብር ( Assassination Plot) ከአብይ ጎን የኢዜማ እጅ ነበረበት ማለት ነው ። አቶ አበረ አሁን ማንን እያሳደደ እንደሚያስር ግልፅ ነው ። Agegnehu Kassa የግንቦት ሰባት …

Read More »

መረጃ ከአራዳ ምድብ ችሎት!!

***** በእነ አስጠራው ከበደ መዝገብ የተከሰሱት 25ቱ የአብን አመራሮች፣ አባላትና የአስራት ጋዜጠኞች ለሐምሌ 23/2011 ዓ.ም ተቀጥረዋል። የድርጅታችን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ አሁን ችሎት ቀርቧል። በተያያዘም ጠዋት ችሎት ለመታደም የተገኙትን የአብን አመራርና አባላት “ዝንተ ዓለም አማራ!!” የሚል ቲሸርት ለብሳችኋል ተብለው በፖሊስ ታስረዋል፡፡ በአሁኑ ስዓት በእስር ላይ ከሚገኙት ውስጥ፡- 1. መልካሙ ፀጋዩ ገላው 2. ይቻል ደጉ 3. ቴወድሮስ ታደሰ 4. …

Read More »

የአፓርታይድ ስርአት በአከተመ በስንት ጊዜዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና ሊጀመር ነዉ። ኣቢይ የሾመው ኣምባሳዶር የሚለዉን ኣዳምጡ!

እስቲ ይሄን የአብይ አህመድንን መኳንንት ስሙት ኦሮሞ ብቻ እንዴት ብሎ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ላይ በበላይነት መንገስ እንዳለበት ሌላዉ ጭሰኛ ሁኖ መኖር አለበት እያለ ነዉ። አብይ የኦነግ አዝማች እንደዚህ አይነቶችን ነዉ ሹመት ላይ እያስቀመጠ ያለዉ 🙄 የአፓርታይድ ስርአት በአከተመ በስንት ጊዜዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ እንደገና ሊጀመር ነዉ።

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.