Breaking News
Home / Amharic / መፅሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩ 3 ወንድማማቾች በፌድራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል::

መፅሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩ 3 ወንድማማቾች በፌድራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል::

3 ወንድማማቾቹ ታሰሩ! 
በአዲስ አበባ አራዳ ጊዮርጊስ አካባቢ መፅሐፍ በመሸጥ የሚተዳደሩ 3 ወንድማማቾች በፌድራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል። ወንድማማቾቹ መለሰ ማሩ፣ ጥጋቡ ማሩ እና ዘመነ ማሩ ሲሆኑ፣ ለእስር የተዳረጉት “አብንን ትደግፋላችሁ” በሚል እንደሆነ ተሰምቷል። 
ሦስቱ ወንድማማቾች ኤዞፕ መፅሃፍ መደብር የሚሰሩ ናቸው። ወንድማማቾቹ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተወስደዋል ተብሏል።

 

Check Also

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.