ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ! ============== (ይህን ፖስት ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ሼርና ላይክ በማድረግ ለሁሉም ህዝበ ክርስቲያን እንድታደርሱት በእመቤቴ ስም እጠይቃለሁ) + + + እጅግ በጣም በተቀናጀ መልኩ ከፍተኛ በጀት በተመደበላቸው ሽብርተኞች በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት በአስቸኳይ እንዲቆምና መንግስትም እነዚህ ወንጀለኞች ወደ ህግ እንዳይቀርቡ እየሰጠ ያለውን ሽፋን በቶሎ አቁሞ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ልዕልና እንዲያስከብር ለመጠየቅ መስከረም 4/2012 ዓ.ም በአዲስ …
Read More »Amharic
ለአሳምነው ለአምባቸውና ለምግባሩ ለልጆቻቸውና ቤተሰቦችና እርዳታ እናድርግ !
Amhara Bank Started Operation. Amharas expected to buy shares now !
በሱሉልታ ቤት ገዝተው የገቡ አማራዎችን እየመረጡ እያፈናቀሉ ነው !
የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት “ባልደራስ” ከአርባ ምንጭ ከተማ ህዝብ ጋር ለመመካከር ማቀዱ ተገለፀ፡፡
በጋዜጠኛ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እስክንድር ነጋ የሚመራው የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት “ባልደራስ” ከአርባ ምንጭ ከተማ ህዝብ ጋር ለመመካከር ማቀዱ ተገለፀ፡፡ ለጂ ኤም ኤን የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው “ባልደራስ” የፊታችን ሰኔ 16/2011ዓ.ም በባህርዳር ከተማ የሚያደርገውን የውይይት መድረክ ካጠናቀቀ በኋላ ሁለተኛ የክልል ቆይታውን በአርባ ምንጭ ለማድረግ አቅዷል፡፡ የባልደራሱን የአርባ ምንጭ ጉብኝት የሚያመቻች ኮሚቴ በጉዳዩ ላይ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ጂ ኤም ኤን …
Read More »