Breaking News
Home / Amharic (page 157)

Amharic

ለአየር ትኬት በሰባት ወራት ውስጥ ብቻ 16 ሚሊዬን ብር ወጭ ተደርጓል።

ያሳዝናል በርቀት የተማሩ ሰዎች በርቀት እያስተዳደሩ ነው። የብአዴን ባለስልጣናት ክልሉን አዲስ አበባ ተቀምጠው በርቀት ለመምራት እየሞከሩ ነው። ከሀምሌ 01/2011 ዓም ጀምሮ ከአዲስ አበባ ወደ ባህርዳር በአውሮፕላን እየተመላለሱ በደሀ ህዝብ ገንዘብ እየቀለዱ መሆኑን ምንጮች ይናገራሉ። ለአየር ትኬት በሰባት ወራት ውስጥ ብቻ 16 ሚሊዬን ብር ወጭ ተደርጓል። አዲስ አበባና ባህርዳር በተመሳሳይ ጊዜ ለእነዚሁ ባለስልጣናት 31 ሚሊዬን ብር የቤት ኪራይ ከአማራ ህዝብ ኪስ …

Read More »

ይሄ አዲሱ የኦሮሞ ቄስ የተባለው ሰውየ የሙስሊም ቄስ ነው እንዴ?

ይሄ አዲሱ ቄስ የተባለው ሰውየ የሙስሊም ቄስ ነው ወይስ የክርስቲያን ቄስ አልገለጥልህ አለኝ እኮ። አንድም ክርስቲያን ሲከተለው ሲያደንቀው ሲያዳምጠው አይቼ አላውቅም። ይልቅ ስለሱ ከፍ ከፍ የሚያደርጉት እና ሰው መስሎ የሚታያቸው የዛ ሰፈር ሙስሊሞች ናቸው። እኔስ ግራ እያጋባኝ ነው እንዴ እንዴት ነው ነገሩ ጃል። አውነተኛ የክርስቲያን ቄስ ከሙስሊም ጋር አንድ ገበታ ላይ አይቋደስም ። ሙስሊም የሆነ ደሞ ከክርስቲያን ጋር አብሮ አይበላም» …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.