በሁለቱ የኦሮሞ ደርጅቶች ደጋፊና አባላት መካከል በየጊዜው የሚፈጠረው አለመግባባት ወደሀይል እርምጃ እየተሸጋገረ ይገኛል፡፡ በዛሬው እለት በጅማ ከተማ የኦፌኮና የኦነግ ፅ/ቤት አባላት በፈጠሩት የእርስበርስ ግጭት ፥ የኦፌኮ አባላትና የከተማው አመራሮች ፥ የዳውድ ኢብሳውን ኦነግ ፅ/ቤት ታፔላና ቁሳቁሶች አውድመዋል፡፡ የኦነግ አባላት በበኩላቸው አፀፋዊ እርምጃ ለመውሰድ ከፀጥታ አካላት ጋር ፍጥጫ ውስጥ ገብተው ውለዋል፡፡ …
Read More »የአብይ መንግስት የሸፋፈናቸው 9 ወንጀሎች ! የተረሳ ካለ በኮሜንት ጨምሩበት ::
አዎ አማራ ነን። የአፄ ቴዎድሮስ ዘር የምንትዋብ ዘር የጣይቱ ዘር ፊደል የቀረፅን ነን። አዳምጡት !
የአማራን እንባ ያፈሰሱ፣ በቸልተኝነት የተመለከቱ፣ በለቅሷችን የተሳለቁ ሁሉ ከፍርድ አያመልጡም፣ እንፋረዳቸዋለን !
ሰበር ዜና – የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ማስፈራሪያ አዘል ጫና እየተደረገባቸው ነው::
~~~~~~ የዋሽንግተኑ የሕዳሴ ግድብ ድርድር ተራዘመ፣ የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ማስፈራሪያ አዘል ጫና እየተደረገባቸው ነው:: ፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፬፬፬፬፬፬፬፬፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲፲ ባለፉት ሁለት ቀናት በአሜሪካ ዋሽንግተን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ውሀ አሞላልና የድርቅ ማካካሻን በሚወስነው መመሪያ ላይ ከስምምነት ለመድረስ ኢትዮጵያ ፣ ግብጽና ሱዳን በውጭ ጉዳይና በውሀ ሚኒስትሮቻቸው እንዲሁም በቴክኒክ ባለሙያዎቻቸው አማካይነት ሲመክሩ ቢቆዩም በሁለቱ ቀናት ውይይት ከስምምነት …
Read More »