የአማራ ባንክን ሥራ ለማስጀመር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን አቶ መላኩ ፋንታ ገለጹ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሰኔ 08/ 2013 ዓ.ም (አሚኮ) የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ መላኩ ፋንታ በተለይ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በምስረታ ላይ ያለውን አማራ ባንክ ሥራ ለማስጀመር እየተሠራ መኾኑን ተናግረዋል፡፡ እንደ አቶ መላኩ ማብራሪያ ባንኩን ፈቃድ የማሰጠትና ሥራ የማስጀመር ሂደት ሦስት ምዕራፎች አሉት፡፡ የመጀመሪያው የቅድመ-ምስረታ ምዕራፍ ሲኾን የንግድ ስያሜ …
Read More »Amharic
የኢዜማው መሪ ብርሃኑ ነጋ ኢትዮጵያ ውስጥ የዘር ፍጅት አልተፈፀመም አሉ!
የኢዜማው መሪ ለጨፍጫፉዎች ጥብቅና ቆመው፣ የዘር ፍጅት የተፈፀመበትን ሕዝብ ክደው ተከራክረዋል! የኢዜማው መሪ ብርሃኑ ነጋ ከአማራ ቲቪ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያ ውስጥ የዘር ፍጅት አልተፈፀመም ብለው ተከራከረዋል። ጋዜጠኛው ጉዳዩን የሚያስተካክሉበት እድል ቢሰጣቸውም የኢዜማው መሪ ግን ከአቋማቸው ፍንክች አላሉም። የአማራ ሕዝብ ከሌሎቹ ኢትዮጵያዊ ወገኖቹ በተለየ በሰነድ ተፈርጆ የተጠቃ ሕዝብ ነው። የአማራ ሕዝብ “ነፍጠኛ፣ ተስፋፊ፣ ወራሪ፣ መጤ፣ ሰፋሪ” ተብሎ የተጠቃ ሕዝብ ነው። …
Read More »Finfine Court in Addis??Why??
ከአብን ስለ ምርጫው የተሰጠ መግለጫ !
የአዲስ አበባ ጉዳይ! The Apartheid Court!
የአዲስ አበባ ጉዳይ ሳይሆን የቼልሲና ማንቸስተር ግጥሚያ የሚያስጨንቃችሁ ቆም ብላችሁ አስቡ በተለይ ወጣቶች በሚቀጥለው አስር አመት የአዲስ አበባ ነዋሪ 60% ኦሮምኛ ተናጋሪ ለማድረግ እየሰሩ መሆናቸውንና ከምርጫ በሗላ የፒያሳ ነዋሪወች እንደሚፈናቀሉ ታውቃላችሁ? ይህ መሬት ወርዶ እየተገበረ ያለን ስራ መካድ የሚፈልጉ የኦሮሞ ብልፅግና እና መርገምቶች ብአዴናውያን ከኢዜማ ጋር በመተባበር ነው ብልፅግናም ይሁን ኢዜማ ኢትዮጵያን ወደ መቀመቅ ለመክተት የተፈጠሩ በቢልቃጥ ውስጥ …
Read More »