Breaking News

Recent Posts

በሀገራችን 147 ፓርቲ አለ ግን ገዥውን ወያኔ የራስ ምታት የሆነበት ለዜጎች መብት የቆመ ውስጤ አብን ብቻ ነው !

መንግስት የዜጎችን በየትኛውም አካባቢ የመኖርና ንብረት የማፍራት ሕገመንግስታዊ መብታቸውን ሊያከብር ይገባል፣ **** አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዙሪያ ሱሉልታ ከተማ ልዩ ሰሙ ቀርሳ በሚባል አካባቢ ዛሬ ነሐሴ 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከሌሊቱ 11፡00 ጀምሮ ብሔራቸውን መሰረት ተደርጎ እየተለዩ ቤታቸው እየፈረሰባቸው ይገኛል፡፡ በቦታው ብዛት ያላቸው የታጠቁ ኃይሎችን በማስፈር በሰው ኃይልና በሎደር ቤት እያፈረሱ ሲሆን ለምን ብለው የጠየቁ ብዙ ሰዎችም ለእስር ተዳርገዋል፡፡ የተቀሩትም …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.