Breaking News

Recent Posts

Response from Achamyeleh Tamru to Ezekiel Gabissa (Anti Amhara). Please share.

ከአቻምየለህ ታምሩ   ፕሮፌሰር ሕዝቅኤል በርስዎ በራስዎ ጥናት መሰረት እንኳን የጥንቱ ቤተ አማራ (የዛሬው ወሎ) እርስዎ የተወለዱበት ወለጋም የኦሮሞ አይደለም!   ፕሮፌሰር ሕዝቅኤል ጊቢሳ ከሰሞኑ በአዲስ አበባ የሚሊንዬም አዳራሽ ወሎን በሚመለከት ባደረጉት ዲስኩር የተለመደውን የኦነግን የፈጠራ ትርክት በማስተጋባት ወሎን የኦሮሞ ምድር አድርገው አቅርበዋል፤ አባ ገዳ ሆነው ወደ ወሎ የሚደረገውን ወረራ ለመምራት እንደተዘጋጁ በሚመስል መልኩም  የጦርነት ነጋሪት ጎስመዋል። ሰውዬው ገራሚ ሰው …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.