TimeLine Layout
June, 2019
-
17 June
Who is your Enemy?
COUNCIL MEMBERS OF TPLF 1. Sibhat Nega2. Mulugeta Alemseged3. Mrs. Azeb Mesfin4. Dr. AddisAlem Belema5. Birhan Gebrekirstos6. Gobezay Woldearegay7. Mrs. Fetlework G/Egziabher8. Dr. Wolderufael Alemayehu9. Meseret Gebremariam10. Kiros Bitew11. Mengisteab G/Kidan12. Getachew Belay13. Fisha Zerihun14. T/Woyni Assefa15. Mrs. Roman Gebresilassie16. Zereay Asgedom17. Kidusan Nega18. Hish Lemma19. Amen tewelde Gebiru20. Dr. Gebreab Bernabas21. Getachew Assefa22. Birihane Kidanemariam23. Telahun Tarekegn24. Daniel Assefa25. …
Read More » -
17 June
አማራውን በእንቁላል የምታታልሉበት ዘመን አልፏል፡፡ በስልጣን የምትሸውዱት አማራ ዛሬ የለም !
ጄነራል አሳምነው ጽጌ ስለፋኖ ለኢትዮጲስ ጋዜጣ የሰጡት ቃል (#ምናባዊ ወግ 3 )ኢትዮጲስ፦ በፋኖ ላይ የአብይና እና የአዴፓ አቋም ምንድነው? ጄነራል አሳምነው ጽጌ፦ አዴፓ ድርጅት ነው፡፡ አብይ ግለሰብ ነው፡፡ ጥያቄውን ግልጽ አድርግልኝ፡፡ኢትዮጲስ፦ በቅርቡ አዴፓ በአመራሮቹ በኩል የታጠቁ አካላት ወይም ፋኖዎች የአማራ ክልል ስጋት ላይ ወድቋል የሚል ዜና አሰራጭተዋል፡፡ በዚህ ላይ የእርሶ አቋም ምንድር ነው?ጄኔራሌ አሳምነው ጽጌ፦ ሃቁ መታወቅ አለበት (ትንሽ ወዥንብር እሰማለው ሰሞኑን) …
Read More » -
15 June
ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ስታቋርጥ በየቀኑ 4.5 ሚሊዮን ዶላር ታጣለች::
ኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎትን በምታቋርጥባቸው እያንዳንዱ ቀናት በትንሹ ከአራት ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደምታጣ የኢንተርኔት ነጻነትና ተደራሽነትን የሚቆጣጠረው ኔትብሎክስ የተባለው ድርጅት ዳይሬክተር ለቢቢሲ ገለጹ። ዳይሬክተሩ እንዳሉት “ኢትዮጵያ ኢንትርኔትን ለአንድ ቀን ስታቋርጥ ከገቢ አንጻር ቢያንስ 4.5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ታጣለች።” ይህም ሌሎች ኪሳራዎችን ሳይጨምር የሚከሰት ጉዳት ሲሆን በተጨማሪ ደግሞ ለኢኮኖሚያዊ እድገት ወሳኝ የሆኑት የመዋዕለ ነዋይ አፍሳሾች ዘንድ እምነት ማጣትን ያስከትላል። ከሁለት ዓመታት በፊት …
Read More » -
9 June
ከአንቦ ዩንቨርስቲ ይድረሱልን ጥሪ !
#ከአንቦ ዩንቨርስቲ የድረሱልን ጥሪ ነው 09-06-2019 << ሰላም እህቴ እንዴት አለሽ ከኛ ግቢ አዋሮ ካምፓስ ከትላንት ማታ ጀምሮ ከፍተኛ ችግር ላይ ነን ችግራችን ለማን መናገር እንዳለብን አናውቅም አገር የሚያፈርስ የሚመስል እራሱን ቄሮ ብሎ የሚጠራው ጉረም አገር ሰላም ብለን በተቀመጥነበት በፌሮ እና በብረት እያሰቃየን ይገኛል :: እስካሁን #9ልጆች ተጎድተዋል ተብሎአል ለማወቅ አይቻልም የተደራጀው ሀይል በየዶርሙ እየገባ ነው ለሚመለከተው አካል አድርሽልን ተቸገርነ ትንሽ ትልቁ የኦነግ …
Read More » -
2 June
በ 20 ብር ለአብን መኪና እገዛለሁ !
የአብን ብሔራዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ታታሪው ዘሪሁን ገሠሠ ለአብን ግሩም የሆነ ሀሳብ ይዞ መጥቷል። ዘሬ መጡኑን 100 ብር አርጉት። ይነበብ ይነበብ ይነበብ — ዘሪሁን ገሠሠ << በ20 ብር ለአብን መኪና እገዛለሁ!!! >> ( A project by Zerihun Gessesse ) ወገኖቼ! የ50 ሚሊየን አማራ ወኪል የሆነው ፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፤ አመራሮቹ ገጠር ድረስ ዘልቀው በመግባት ፣ ህዝባቸውን የሚያደራጁት …
Read More » -
1 June
ከአዲስ አበባ ለኢትዮጽያ ንቅናቄ (አ•ለ•ን) የተሰጠ መግለጫ
ከአዲስ አበባ ለኢትዮጽያ ንቅናቄ(አ•ለ•ን)የተሰጠ መግለጫ:- አ•ለ•ን እንደሚታወቀው በአዲስ አበባ ዙሪያ በሰላማዊ መንገድ የሚታገል ሲሆን ቢሮ ከፍቶ የሚንቀሳቀስ ሲቪክ ማህበር መሆኑ ይታወቃል ሕጋዊ ፈቃዱን ለማግኘት መንግስት የሚያሳትመውን የነጋሪትን ጋዜጣ ህትመት በመጠባበቅ ላይ ይገኛል በአዲስ አበባ ዙሪያ አሉታዊም ይሁን አወንታዊ ጉዳዬችን በመከታተል የተለያዩ መግለጫዎችን አሳልፈናል ይሁን እና ከግዜ ወደ ግዜ የምናየው የአዲስ አበባ ህዝብ መፈናቀል እና መጠለያ አልባ መሆኑ ሳያንስ በቀጣይ ቀናቶች …
Read More »