TimeLine Layout
August, 2019
-
16 August
በማንነቴ ምክንያት ከስራ እና ከደሞዝ እንድታገድ ተደርጊያለሁ።
ጋዜጠኛ ደሳለው ጥላሁን አማራ ሚዲያ ማዕከል/አሚማ ነሐሴ 10 ቀን 2011 ዓ.ም አዲስ አበባ ሸዋ በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ውስጥ ከ 10 ዓመት በላይ በጋዜጠኝነት እና በተለያዮ የስራ ኃላፊነት ደረጃዎች ላይ አገልግሏል፤ በቅርቡም ከሐምሌ 04 ቀን 2011 ዓ.ም ከሚሰሩበት ተቋም ከስራ እና ከደሞዝ ኢ-ፍትሀዊ በሆነ መንገድ እንደታገደ ይገልፃል። ጉዳዮን በማስመልከት የአማራ ሚዲያ ማዕከል አቶ ደሳለው ጥላሁንን ስቱዲዮ ድረስ በመጋበዝ ቆይታ ያደረገ ሲሆን …
Read More » -
15 August
አጤ ምንሊክና አማራ ለኦሮሞ ባለውለታ ናቸው እንጅ ጡት አልቆረጡም። ጡት ይቆርጡና ብልት ይሰልቡ የነበሩ ራሱ በገዳ ስርአት ውስጥ የነበሩ የኦሮሞ ጎሳዎች ናቸው።
አጤ ምንሊክና አማራ ለኦሮሞ ባለውለታ ናቸው እንጅ ጡት አልቆረጡም። ጡት ይቆርጡና ብልት ይሰልቡ የነበሩ ራሱ በገዳ ስርአት ውስጥ የነበሩ ከሁለት መቶ በላይ የኦሮሞ ጎሳዎች ናቸው።
Read More » -
14 August
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የታሰሩ አመራሮቹንና አባላቱን ለማስፈታት የተለያዩ የትግል ስልቶች መንደፉን የፓርቲው ሊቀመንበር ዶር ደሳለኝ ጫኔ ተናገሩ
*** የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በአመራሮቹና በአባላቱ ላይ እየተፈፀመ ያለው እስርና ወከባ የፓርቲዎች የጋራ የቃል ኪዳን ሰነድ መርህን የጣሰ መሆኑን በመጥቀስ፣ በቀጣይ ራሱን ከስምምነቱ ሊያገል እንደሚችል ያስታወቀ ሲሆን የታሰሩትን አባላቱን ለማስፈታት የተለያዩ የትግል ስልቶች መንደፉን የፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለአዲስ አድማስ ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡ ንቅናቄው በአባላቱ፣ በአማራ የመብት ጥያቄ አራማጆችና አንቂዎች ላይ መጠነ ሰፊ እስራት መፈፀሙን ጠቁሞ የታሰሩትን ለማስፈታት በቅድሚያ …
Read More » -
13 August
አማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር የአክሲዮን ግዢ የሚፈፀምባቸው ባንኮች ዝርዝር:
የባንኩ ባለቤት እኛ ለመሆን እና የአማራ ባንክ ማድረግ ከፈለግን የአክሲዮን ሽያጩን እኛ ሙሉ በሙሉ በመግዛት መቆጣጠር አለብን ። የአማራ ባለሀብቶች ሌላውም ወገን ከ ዝቅተኛው የአክሲዮን ብዛት 10 500 ጀምሮ በመግዛት የአማራ ባንክ ባለድርሻ በመሆን ባንኩን አማራ አማራ እንዲሸት ማድረግ ይቻላል ። ከዛ ውጭ አክሲዮኑን እነ እንትና ገዝተው ከተቆጣጠሩት በስም ብቻ ነው የአማራ ባንክ ሊሆን የሚችለው ። ተሰባሰብ በህብረት ሰርተህ ተለወጥ …
Read More » -
11 August
ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ….
ይቺ ልጅ ስሟ ቤተልሄም ትባላለች የደሴ ልጅ ስትሆን ኗሪነቷ በአሜሪካን ሀገር ነው ስለ አማራ በይፋ መታገል ከጀመረች ሰባት ዓመት ሆኗታል ቆራጥ አማራ ነች ለአማራነቷ እንድትታገል ምክንያት የሆናት አባቷ በሰፈራ ወለጋ ሄዶ ወለጋ ይኖር ነበር በሚኖርበት ሀገር ወለጋ በፅንፈኛ ኦሮሞዎች በካራ ታርዶ ስለሞተባት ነው በዛን ግዜ እንደ አሁን ኢንተርኔት ስልክ የለም ነበር ::አማራ በየቦታው እየታረደ ሲገደል ማንም ወገን አያውቅለትም ነበር። ዉጪ …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች