Breaking News
Home / Amharic / የድምፃዊ ቴድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) በአዲስ አበባ ሊያቀርበው ያሠበው ኮንሰርት ፍቃድ ተከለከለ። 

የድምፃዊ ቴድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) በአዲስ አበባ ሊያቀርበው ያሠበው ኮንሰርት ፍቃድ ተከለከለ። 

ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ መስቀል አደባባይ ላይ ሊያደርግ ያሰበው ኮንሰርት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቃድ ሳያገኝ ቀረ። ኢትዮፒካሊንክ ከከተማው አስተዳደር ምንጮቼ አገኘሁት ባለው መረጃ መሰረት መስቀል አደባባይ ለፀጥታ ምቹ ባለመሆኑ ኮንሰርቱ ፍቃድ ሊሰጠው አለመቻሉን አስረድቷል። ነገር ግን የኮንሰርቱ አዘጋጆች በአዲስ አበባ ስታዲየም ኮንሰርቱን ለማካሄድ ድጋሚ የፍቃድ ጥያቄ ማቅረባቸውን እና አስተዳደሩም ለዚህኛው ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ምላሽ ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን አስታውቋል። ቴዲ ኮንሠርቱን ለማድረግ ያሠበው ለ2012 አዲስ አመት ዋዜማ ነው።

 

source: zehabesha.com

Check Also

የኮሎኔል አብይ አህመድ አስገራሚ የትምህርት መረጃዎች ! የትኛው ነው ትክክል?

ሻለቃ ውብ አንተን ስሙት።

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.