Admin
March 9, 2020 Amharic, News
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ በቡልቡላ ማሰልጠኛ ማእከል ለ30ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ልዩ የፖሊስ ኃይል አባላትን ዛሬ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት እንደሚያስመርቅ የክልሉን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡ Biniam Shemelis ሌሎችም ክልሎች ከዚህ ልምድ በመውሰድ አቅማቸውን በማጠናከር የህዝባቸውን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ይገባል ። ለኢትዮጵያ ግን የሚጠቅመው አንድ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ብቻ ነበር።ነገር ግን የአንድን አካባቢ ልዩ ሀይል እያጠናከሩ የሌላውን ልዩ ሀይል ማዳከም ነውር …
Read More »
Admin
March 9, 2020 Amharic, Video, Videos
Admin
March 9, 2020 Amharic, Documents, News
March 6, 2020 Two Prominent opposition parties announced on Friday that they had formed a coalition ahead of the upcoming Ethiopian General Election in August 2020. All Ethiopian Unity Party (AEUP), one of the oldest opposition political party in the country initially founded by Professor Asrat Woldeyes as All Amhara People’s Organization (AAPO), and Balderas for Genuine Democracy, one of …
Read More »
Admin
March 7, 2020 Amharic, News
በኢትዮጵያ 2 ሰዎች በለይቶ ማቆያ ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል! የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ ተመሳሳይ ምልክት የታየባቸው ሁለት ሰዎች በለይቶ ማቆያ ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን አስታውቋል። ለ910 ሰዎች የጤና ክትትል እየተደረገ ነው ያለው ኢንስቲትዩቱ፥ ስምንት አዳዲስ ጭምጭምታዎች ደርሰውት በኢንስቲትዩቱ የድንገተኛ ህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ምላሽ ማጣራት ተደርጓልም ብሏል። ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ምልክት በማሳየታቸው በለይቶ ማቆያ …
Read More »
Admin
March 7, 2020 ENGLISH, News
This list included 12 fighter jets (including Rafale and Mirage 2000), 18 helicopters, two military transport planes manufactured by Airbus, 10 Dassault Drones, electronic jamming systems, and about thirty M51 missiles with a range of more than 6,000 kilometres capable of carrying nuclear warheads. The weekly French political and news magazine Le Point recently revealed a document containing a list …
Read More »
Admin
March 7, 2020 Amharic, Documents, ENGLISH, Video, Videos
Admin
March 6, 2020 Amharic, News
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሁንም ስልጣን ላይ ባለው አስፈፃሚ ተፅዕኖ ስር መውደቁን ኢዜማ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ( ኢዜማ ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስፈፃሚውን የመንግስት አካል ሊቆጣጠር ሲገባው አሁንም ያስፈፃሚው ጥገኛ ሆኖ ቀርቷል ብሏል፡፡ የኢዜማ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ሲናገሩ በተፅዕኖ ስር ወድቆ የመቅረቱ ምክንያትም ማሳያም አሁንም በራሱ ህግ ማርቀቅ አለመቻሉ ነው ብለዋል፡፡ …
Read More »
Admin
March 6, 2020 Amharic, Documents, ENGLISH
ሙስጠፋ አህማዲ ከአመታት በፊት በአዲስ አበባ በሚገኘው የግብፅ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ነበር! አሁን ላይ አህራም ኦላይን ለተባለው የግብፅ ሚድያ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ እንዳሻው ይፅፋል፣ ይተነትናል። በዚህ አዲስ ፅሁፉ ኢትዮጵያን “ጠብ ፈላጊ” ብሎ ገልፆ አንድም አሳማኝ ምክንያት ሳያቀርብ የግብፅን ህዝብ እና አለም አቀፉን ማህበረሰብ በግብፅ ዙርያ ለማሰባሰብ እየሞከረ ነው። አሁን እዚህ ያሉት የግብፅ ኤምባሲ ሰዎችም ካገኙት ሰው ሁሉ መረጃ ማሰባሰባቸውን ቀጥለዋል። …
Read More »
Admin
March 5, 2020 Amharic, News
አቶ ተመስገን ጥሩነህ በክልሉ ም/ቤት ላይ የፈፀሙት ውሸት ከሀላፊት እንደሚያስነሳ የህግ ባለሙያዎች አረጋገጡ! የአ/ብ/ክ/መ ርዕሰ-መስተዳደር የሆኑት አቶ ተመስገን ጥሩነህ በክልሉ ም/ ቤት ፊት ቀርበው የቀድሞ አመራሮች ተነስተው በምትካቸው ሌሎች አመራሮችን ም/ቤቱ እንዲያፀድቅላቸው ፕሮፓዛል ሲያቀርቡ ከአባላቱ የቀደሙት አመራሮች ጠንካራ ሆነው ሳለ ለምን መነሳት አስፈለጋቸው?ይህ የሚያሳየው የፌደራል መንግስቱ እጁን አስረዝሞ ክልሉን ለማዳከም ታስቦ ነው የሚል ተቃውሞ ገጥሟቸዋል::እሳቸውም የተከበረው ም/ቤት የጠየቀውን ጥያቄ መመለስ …
Read More »
Admin
March 3, 2020 Amharic, Documents, News
አምስት የኦነግ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ሌሎች አባላቱ ዛሬ ማለዳ በአዲስ አበባ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የድርጅቱ ቃል አቀባይ ለቢቢሲ ገለፁ። የኦነግ ሥራ አስፈጻሚ አባላትን ጨምሮ ዘጠኝ ግለሰቦች በዛሬው ዕለት (ቅዳሜ) በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የድርጅቱ ቃል አቀባይ ለቢቢሲ ተናገሩ። አቶ ቶሌራ አደባ፣ ለቢቢሲ እንዳረጋገጡት ዛሬ ማለዳ አመራሮቹ በጋራ ይኖሩበት የነበረው ቤት በፖሊስ የተበረበረ ሲሆን፣ አካባቢውም በፖሊስ ተከብቦ ቆይቷል። ከዚያም በተለምዶ ሶስተኛ ወደሚባለው …
Read More »