Breaking News

Classic Layout

በአዲስ አበባ ከተማ 22 – 2 ሰዎች ተገደሉ ::

ክር(ማተብ) ያሠረ ሁሉ የሚታረድበት መንግስት ዓልባ የተረኞች የአገዛዝ ሥርዓት ጦርነቱን ሀይማኖታዊ ውጊያ አድርጎታል ። አዲስ አበባ ውስጥ 22 አካባቢ ያሉ ቅድስት አርሴማ ቤተ/ክርስቲያንን እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን ለማፍረስ ከሌሊቱ 7፡30 ሲሆን የአገዛዙ ፖሊሶች በቀጥታ ወደ ህዝቡ በመተኮስ ሁለት ወጣቶች ተሰውተዋል ። ለጊዜው ብዙ ቁጥሩ ያልታወቀ ምዕመናንም በጥይት ተመተው ወደ ሆስፒታል እንደተወሰዱ ተነግሯል ።

Read More »

ጥብቅ መረጃ !

ወያኔ ከነጀዋር ጋር በመሆን አብይንና ደመቀን ለመግደል ዕቅድ ይዞ እየተነቀሳቀሰ መሆኑ ታወቀ!!! ወያኔ አስራ አምስት ሺ የከተማና የገጠር ጉሬላ አሰልጥኖ በመላዉ ኢትዮጵያ አሰማረተዋል ፡፡ ወያኔ ከነጀዋር ጋር በመሆን አብይና ደመቀን ለመግደል ዕቅድ ይዞ እየተነቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ በተጨማርም ከተማዉ ውስጥ ሽብር በመፍጠር እና ቤተክረስትያን ውስጥ ግጭት በመፍጠር ኦሮሞና አማራን በከፍተኛ ሁኔታ ለማጋጨት ዕቅድ መኖሩን አረጋግጠናል ፡፡ ይህንን የወያኔን ዕኩይ ተግባር በመረዳት የኦሮሞና …

Read More »

‘Time for Machetes’ – By Dawit W. Giorgis

OPINION ‘Time for Machetes’ FEBRUARY 2, 2020 Dawit Giorgis   In a brilliant book titled ‘A Time for Machetes,’ Jean Herzfeld discusses the Rwandan genocide with the killers.  The famous author of several books, Susan Sontag commenting on the book writes, “ Our obligation and it is an obligation, is to take in what human beings are capable of doing …

Read More »

ኢትዮጵያን ቋሚ የውሀ ባለ እዳ የሚያደርግ የስምምነት ሰነድ::

ኢትዮጵያን ቋሚ ባለዕዳ የሚያደርገው የህዳሴ ግድብ ስምምነት ላይ መንግስት የመፈረም ፍላጎት እያሳየ ነው:: February 5, 2020 0 SHARE! Abiy Ahmed and Abdulfeta Al SiSi- FILE ዋዜማ ራዲዮ የስምምነት ረቂቅ ሰነዱን አግኝታለች ዋዜማ ራዲዮ- በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላልና የድርቅ ማካካሻ ላይ የኢትዮጵያ : የሱዳንና የግብጽ የውጭና የውሀ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከህግና የቴክኒክ ባለሙያዎቻቸው ጋር ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ ዋሽንግተን ካደረጉት ውይይት በሁዋላ …

Read More »

የኦፌኮና የኦነግ ፅ/ቤት አባላት የፈጠሩት የእርስበርስ ግጭት

በሁለቱ የኦሮሞ ደርጅቶች ደጋፊና አባላት መካከል በየጊዜው የሚፈጠረው አለመግባባት ወደሀይል እርምጃ እየተሸጋገረ ይገኛል፡፡ በዛሬው እለት በጅማ ከተማ የኦፌኮና የኦነግ ፅ/ቤት አባላት በፈጠሩት የእርስበርስ ግጭት ፥ የኦፌኮ አባላትና የከተማው አመራሮች ፥ የዳውድ ኢብሳውን ኦነግ ፅ/ቤት ታፔላና ቁሳቁሶች አውድመዋል፡፡ የኦነግ አባላት በበኩላቸው አፀፋዊ እርምጃ ለመውሰድ ከፀጥታ አካላት ጋር ፍጥጫ ውስጥ ገብተው ውለዋል፡፡ ባለፉት ጊዜያት ሁለቱም ድርጅቶች ቢሮ በከፈቱባቸው ሌሎች አካባቢዎችም ተመሳሳይ ግጭቶች …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.