Breaking News

Classic Layout

የመለስን ራእይ ለማስቀጠል ነው ወይስ አማራን ለመከፋፈል ነው አብይ አህመድ ዮሐንስ ቧ ያለዉን የመለስ አካዳሚ ፕረዚደንት አድርጎ የሾመው?

ይህ የዱርዬ መንግስት ምንም ሳያጠፉ አማራ ብቻ ስለሆኑ ያስርና ከዚያ ከጥፍር ነቃይና ወያኔ ባለስልጣናት ጋር አብሮ እኩል ይፈታል። አብይ አህመድ በአንድ በኩል ኢህአዴግን አፍርሻለሁ ይልና ለመለስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ይሾማል። ይሄ ነው እንዴ ለውጡ?  ዮሀንስ ቧ ያለው ለአማራ እሞታለሁ ብሎ የመለስ አካዳሚን ሹመት ከተቀበለ ሞት ይሻለዋል። ትግሬ ጠፍቶ ነው አማራ የተሾመዉ? እንዴት በአማራ ላይ ተቀለደ እባካችሁ? ዮሐንስ ቧ ያለዉን የመለስ አካዳሚ …

Read More »

ኢትዮጵያ የታላቁ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ በአሜሪካ ሊካሔድ በታሰበው ስብሰባ ላይ እንደማትገኝ አስታወቀች!

ኢትዮጵያ የታላቁ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ በአሜሪካ ሊካሔድ በታሰበው ስብሰባ ላይ እንደማትገኝ አስታወቀች ************************************** የታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ በአሜሪካ ሊካሔድ ታስቦ የነበረው የሦስትዮሽ የድርድር መድረክ ላይ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን እንደማይገኝ አስታውቋል። የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን የካቲት 19 እና 20 ቀን 2012 በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ሊካሔድ በታሰበው የሦስትዮሽ ድርድር ላይ እንደማይሳተፍ የውኃ ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ነው ያስታወቀው። ቡድኑ በስብሰባው የማይገኘው …

Read More »

63 እስረኞች ዛሬ ተፈቱ። የስም ዝርዝር ይዘናል።

ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው 63 ተጠርጣሪዎች ስም ዝርዝር ይፋ ሆነ ****************** ክሳቸው ተቋርጦ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸውን 63 ተጠርጣሪዎች ስም ዝርዝር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዛሬ ይፋ አድርጓል። እነርሱም:- 1. ሌ/ኮ/ ቢኒያም ተወልደ 2. ሌ/ኮ/ል ሰላይ ይሁን 3. ሌ/ኮ/ል ጸጋዬ አንሙት 4. ኮ/ል ሸጋው ሙሉጌታ 5. ኮ/ል ግርማ ማዘንጊያ 6. ኮ/ል ዙፋን በርሄ 7. ኮ/ል አስመረት ኪዳኔ 8. ሻ/ል ይኩኖአምላክ ተሰፋዬ 9. አቶ …

Read More »

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የሥራ አስፈፃሚ አባላት

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የካቲት 14 እና 15 ያካሄደውን 1ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ የንቅናቄውን የሥራ አስፈፃሚ አባላት በመምረጥ ተጠናቋል። በዚህም መሰረት 9ኙ የአብን ሥራ አስፈፃሚ አመራሮች: 1. አቶ በለጠ ሞላ ሊቀመንበር 2. አቶ የሱፍ ኢብራሂም ም/ሊቀመንበር 3. አቶ አዲስ ኃረገወይን የፖሊሲ ስትራቴጂ ኃላፊ 4. አቶ ጣሂር ሞሐመድ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ 5. ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማርያም የውጭ ጉዳይና ዓለማቀፍ ግንኙነት 6. አቶ …

Read More »

ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ለቀቁ። አቶ በለጠ ሞላ ተመረጡ።

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን የካቲት 14/15 ባደረገዉ 1ኛ ድረጅታዊ ጉባዔ ምርጫቦርድ በተገኘበት አካሄዷል በዚህ ጉባዔ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን ከተመሰረተ ጀምሮ በሊቀመነበርነት የመራዉ ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ተነስቶ አቶ በለጠ ሞላ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን ሊቀመንበር ሁኖ ተሹሟል:: አቶ በለጠ ሞላ መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንልህ እመኝ አለዉ መላዉ የአማራ ህዝብ ከጎንህ ነዉ። የድርጅታችን አብን ከተመሰረተ ጀምሮ በጠንካራና በበሰለ የአማራር ጥበብ የአማራ …

Read More »

በቡራዩ ከተማ በተፈፀመ ጥቃት የከተማው ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር በጥይት ተገደሉ።

አሥራት:_ የካቲት 13/2012 ዓ/ም ዛሬ የካቲት 13/2012 ዓ/ም በቡራዩ ከተማ በተፈፀመ ጥቃት የከተማው ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ በጥይት መገደላቸው ታውቋል። ከኮሚሽነር ሰለሞን ጋር የነበሩ የአዲስ አበባ ዙሪያ ልዩ ዞን የልዩ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ተስፋዬ ድንቁም በጥይት ተመተው የቆሰሉ ሲሆን ወደ ሆስፒታል ተወስደው የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ተብሏል። ጥቃት የተፈፀመው ከቀኑ 6 ሰዓት አካባቢ ሲሆን ሁለቱ የፀጥታ ኃላፊዎች አብረው ምሳ በመብላት …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.