Breaking News

Classic Layout

ኢዜማ ከንቲባ ታከለ ኡማ ወንጀል ሰርተዋል ሲል በደሎችን በመዘርዘር መግለጫ አውጥቷል።

ይቅርታ የጎደለው የኢዜማ ጥሩ አቋም !********************************ኢዜማ ከንቲባ ታከለ ኡማ ህግን ከለላ በማድረግ ወንጀል ሰርተዋል ሲል በህዝብ ላይ የፈፀሟቸውን በደሎች በመዘርዘር መግለጫ አውጥቷል። ኢዜማ በመገለጫው ተዘርዝረው የቀረቡት ወንጀሎችም ሆኑ መግለጫው ያላከተታቸው የወንጀል ድርጊቶች በከንቲባው ሲፈፅሙ በወቅቱ የነበረውን የህዝብ ድምፅ በማጣጣል ለከንቲባው ገፅታ ግንባታ መስራትን እንደ ትክክለኛ የፖለቲካ አቋም ወስዶ በይፋ ለወንጀል ድርጊቱ በመሪው በዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በኩል ከለላ ሲሰጥ እንደነበረ ይታወቃል። …

Read More »

በገዳ ስርዓት ሴቶች እንደ እርኩስ ስለሚቆጠሩ ውክልና የላቸዉም:: የጣኦት አምልኮት ለኢትዮጵያ አይበጅም::

የገዳ ባህል ካሪኩለም ተቀርጾለት በትምህርት መልክ በclass room ይሰጥ ከተባለ ሌሎቹ 85 ብሄር ብሄረስቦችም የራሳቸው ባህልና ትውፊት እንዲታወቅ ይጠይቃሉ:: ስለ ገዳም ስርአት ይሁን ስለ ሌሎች ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች እንደ ማህበራዊ ሳይንስ ባሉ የትምህትር ክፍሎች ማስተማር ጥቅም እንጂ ጉዳት የለውም። ሆኖም ሰሞኑን ጥያቄ የጫረው ጉዳይ የገዳ ስርአት እራሱን የቻለ የትምህርት ዘርፍ ሆኖ በአዲስ አበባ በመንግስት ትምህርት ቤቶች ሊሰጥ ነው መባሉ ነው። …

Read More »

የገዳ ሥርዓትና ትምህርት በቲቪ ሊተላለፍ ነው።

የገዳ ሥርዓትና ትምህርት በቲቪ ሊተላለፍ ነው።———————በ21 ክፈለዘመን ለአድስ አበባ ልጅ የጋርዮሽ ሥርዓት ሊያስታምሩት ነው? በአድስ አበባ የብሊት ሽያጭ ሰይጧጡፍ ህዝቡ ይብቃን ማለት ይገበዋል። የሽዋ ቱለማ ህዝብ ደግም ተወራሪ ሆነሃል። የሸዋ ኦሮሞን የቱለማን ህዝብ ዝቅ አድርጋው የበሰበሰ የአኖሌ ሃውልት ግዜ የለፈበትንን ገዳ ክብር ስሰጡት ተግሰናልበጋዳ ስም የሃይመኖት መፍፋፊያ ተቀጥሎበት ቦረንትቻንና ኦርቶዶክስ አንድ ለማድረግ ስሞከረ ተዝበነዋል።ጋዳ ራሱን የቻለ የጥንት ታሪክ ወደ ኢስሊምናት …

Read More »

ከንቲባው ድምፃቸው ጠፋ!

የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር መሃሪ ታደሰ ለ15 ቀን እረፍት ቤተሰብ ጥየቃ ብለው አሜሪካን ቢጓዙም ሳይመለሱ ወራት እያስቆጠሩ ነው አሁን ላይ ደግሞ መረጃ የሚያደርሱበትን በግላቸው የሚጠቀሙበትን የፌስ ቡክ አካውንት ዲ አክቲቪ አድርገዋል ይህ ነገር አጋጣሚ ነው ወይስ እንጠርጥር ከተማዋ ከ2009 ዘጠኝ ወዲህ ከንቲባ ሲሾም ሲሻርባት የረባ ስራ ትልልቅ የመሰረተ ልማት ዝርጋታወች በሚያስፈልጋት ልክ ሳይገነባላት የሄደን ዳቦ ቆርሳ ስትሸኝ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.