https://www.youtube.com/watch?v=N3g8rPnxp-U
Read More »
https://www.youtube.com/watch?v=N3g8rPnxp-U
Read More »በምክር ቤቱ የዛሬ ውሳኔ ላይ የተቃውሞ ሀሳቤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ/ም የ6ኛ ዓመት 6ኛ ልዩ ስብሰባውን አካሂዷል። ስብሰባው እንዲካሄድ የጠየቁት በምክር ቤቱ የአብን እና የአማራ ብልጽግና አባላት ሲሆኑ አላማውም ባለፉት 2 ሳምንታት በምዕራብ ወለጋና በቄለም ወለጋ በአማራ ብሔር አባላት ላይ የተፈፀመውን የብሔር ማንነትን መሰረት ያደረገውን ጭፍጨፋ ም/ቤቱ እንዲወያይበት ነበር። ነገር ግን ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም …
Read More »https://youtu.be/lu896IPl8wc
Read More »ዶ/ር ዐብይ፣ ሽመልስ አብዲሳን እሰር!! በወለጋ የንፁሃንን ጭፍጨፋ እየተፈፀመ ያለው በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዬች ምክር ቤት አባል አቶ ሃንጋሳ አህመድ ኢብራሂም ተናገሩ አክለውም የኦሮሚያ ፕሬዘዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከስልጣናቸው እንዲነሱ ጠ/ሚ አብይ አህመድን በይፋ በፌስቡክ የቀጥታ ስርጭታቸው ጠይቀዋል ከ 2 ቀናት በፊትም ጠባቂያቸው መገደሉን ተናግረዋል አቶ ሀንጋሳ ዛሬ ሁለት ሰዓት በፈጀውና ከ15 ሺህ በላይ ተመልካቾች በተከታተሉት የፌስቡክ …
Read More »https://www.youtube.com/watch?v=dAd3UYCUlt4
Read More »የአማራ ፋኖ አመራርና አባላት ባህርዳር ላይ የአራቱን ግዛቶች የፋኖ አደረጃጀቶችን ወደ አንድ ለማምጣት ተሰብስቀው ሳሉ በአፋኙ ቡድን አባላት ታፍነው ወደማይታወቅ ሥራ ተወስደዋል። የታፋኑት አባላትም: 1.ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ የአማራ ፋኖ ውህደት አመቻች ኮሚቴ 2.ፋኖ ኢንጅኔር በየነ አለማው የአማራ ፋኖ በጎንደር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ 3.ሻለቃ ዳንኤል አስረስ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር የቢትወደድ አዳነ ብርጌድ ዋና አዛዥ 4.ሻለቃ ስጦታው( የጎቤ መልኬ ታናሽ …
Read More »ሊታወቅ የሚገባው መረጃ ከጋዜጠኛ ገነት አስማማው! 👇 “የሰው ዘር የተባለ ሁሉ ይህንን ይስማልን” “የቀበሌው አስተዳዳሪ እኮ ከላይ በተላለፈልኝ ትዕዛዝ ጭፍጨፋውን አስፈጽሜያለሁ አለ ወላሂ” – የቶሌ ቀበሌ ነዋሪ የቶሌ ቀበሌ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጋቱ ኡመታ እና የቀበሌዋ ሚሊሻ ጽ/ቤት ሃላፊ ኪዳኔ ወርዋ በሃገር መከላከያ ሰራዊት በቁጥጥር ስር ከዋሉ በአራተኛ ቀናቸው ዛሬ በቶሌ ቀበሌ ስለተፈጸመው ጭፍጨፋ እውነታውን በህዝብ ፊት ተናዘዋል:: የቀበሌዋ አስተዳዳሪ …
Read More »