Breaking News

Recent Posts

የድምፃዊ ቴድሮስ ካሳሁን(ቴዲ አፍሮ) በአዲስ አበባ ሊያቀርበው ያሠበው ኮንሰርት ፍቃድ ተከለከለ። 

ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ መስቀል አደባባይ ላይ ሊያደርግ ያሰበው ኮንሰርት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቃድ ሳያገኝ ቀረ። ኢትዮፒካሊንክ ከከተማው አስተዳደር ምንጮቼ አገኘሁት ባለው መረጃ መሰረት መስቀል አደባባይ ለፀጥታ ምቹ ባለመሆኑ ኮንሰርቱ ፍቃድ ሊሰጠው አለመቻሉን አስረድቷል። ነገር ግን የኮንሰርቱ አዘጋጆች በአዲስ አበባ ስታዲየም ኮንሰርቱን ለማካሄድ ድጋሚ የፍቃድ ጥያቄ ማቅረባቸውን እና አስተዳደሩም ለዚህኛው ጥያቄ በሚቀጥለው ሳምንት ምላሽ ለመስጠት ቀጠሮ መያዙን አስታውቋል። ቴዲ …

Read More »
Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.