አብን የእቴጌ ጣይቱንና የፊታውራሪ ገበየሁን የልደት በዓል በአብን ዋና ፅ/ቤት አከበሩ፤
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ከፍተኛ አመራሮች የዳግማዊ አጤ ሚኒሊክ፣ የእቴጌ ጣይቱንና የፊታውራሪ ገበየሁን የልደት በዓል በአብን ዋና ፅ/ቤት አከበሩ፤ ከነሃሴ 11-12/2011 ዓ.ም በተካሄደው የአብን ብሔራዊ ምክር ቤት ፩ኛ አመት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የታደሙ የምክር ቤቱ አባላትና የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የዳግማዊ አጤ ሚኒሊክ እና የፊታውራሪ ገበየሁን 175ኛ፣ የእቴጌ ጣይቱን ደግሞ 179ኛ የልደት በዓል ነሃሴ 12 ቀን 2011 ዓ.ም በአብን …
Read More »