የእምዬ ሚኒሊክንና የኢትዮጵያዉያኖች እናት የጣይቱን ምስል የያዘዉ ስእል 90.000 ዶላር በጨረታ ተሽጧል
መልካም ዜና ለአዲስ አበቤ ! የአዲስ አበባ ባላአደራ ም/ቤት ትላንት ስኬታማ የውይይት መድረክ በዲሲ አከናውኗል፡፡ ባለአደራ ም/ቤቱ በሀገር ቤት ለሚያደርገው ሰላማዊ ትግል በዉጪ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዉያን ከፍተኛ ድጋፍ እና አጋርነታቸውን በተግባር አረጋግጠዋል፡፡ የአዲስ አበባ ባለ-አደራ ም/ቤት ወደ ፖለቲካ ፓርቲ እንዲያድግም ከተሰብሳቢው ጥያቄ ተነስቷል፡፡ የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የህዝብ ወቅታዊና አንገብጋቢ ጥያቄ ምክር ቤቱ ተነጋግሮ እንደሚወስን አቅጣጫ ጠቁሟል፡፡ በጃዋር …
Read More »
Amhara Fano Supporters – የአማራ ፋኖ ደጋፊዎች Amhara Fano Support Website – የፋኖ ደጋፊዎች


