ደጀና(ወልቃይት) ምሽግ በጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊት ከትህነግ ወንበዴዎች እጅ ወጥቷል !
ከ1972 ጀምሮ የትህነግ አስተማማኝ ምሽግ ሆኖ ሲያገለግል የነበረው፣ ደርግ ብዙ ጥረት አድርጎ መቆጣጠር ያልቻለው የደጀና(ወልቃይት) ምሽግ በጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ተሰብሮ አሸባሪው ኃይል የሞተው ሞቶ የተረፈው እግሬ አውጭኝ ብሎ ሸሽቷል፡፡ ደጀና ከ40 ዓመት በኅምላ ከትህነግ ወንበዴዎች እጅ ወጥቷል ! እንዲሁም ቀጣዩ ጥቆማ ለአየር ሃይላችን ተገቢ ነው :- ለጀግናው አየር ኋይላችን …
Read More »