ቤተክርስቲያኒቱ ከባለፈው የበለጠ ብርቱ ፈተና እየመጣባት ነው። እነአብይ አሁን ብቻቸውን አይደሉም። ከእነጌታቸው ረዳ ጋር ተጣምረው ለቤተ ክርስቲያኒቱ የማያባራ ቀውስ ይዘውላት እየመጡ ነው። እንግዲህ ቆዳን ወፈር አድርጎ የሚገባበት ግዙፍ አደጋ ከፊታችን ተደቅኗል። እንደሚሰማው በይቅርታ ገቡ የተባሉት ሶስቱ አባቶች የተሰጣቸውን ልዩ ተልዕኮ ሲያከናውኑ ቆይተዋል። ወደ ትግራይ በማቅናት እዚያ ካሉና አፈንግጠው ከተቀመጡ አባቶች ጋር ምክክር አድርገዋል። የኦሮሚያ ብልጽግናና ህወሀት ከፖለቲካው ባሻገር በሃይማኖትም ጋብቻ …
Read More »News
ሸኔ አማራ መሬት ዉስጥ ገብቶ አይወጣም ! ስሙት የፋኖን ጀግና !
Open Letter to Secretary Blinken. share
ደብዳቤ ለሴክረተሪ አንቶኒ ብሊንከን Open Letter to Secretary of State Antony Blinken Regarding the Recent Statement on Ethiopia May 4, 2023 The Honorable Antony Blinken Secretary of State U.S. Department of State 2201 C St. NW Washington D.C. Dear Secretary Blinken, We, the undersigned organizations of Ethiopians in the Diaspora, write to express our consternation on your recent statement relating …
Read More »የአብይ አህመድ መንግስት በፍርሃት ስለተዋጠ ግለሰቦችን በማስፈራራት ትግሉ የሚቆም መስሎታል !
ከፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የተሰጠ መግለጫ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ በአማራ ክልል ሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱን በማፍረስ ክልላዊ ስልጣንን በኃይል ለመያዝ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በህቡዕ ተደራጅተውና ተቀናጅተው በሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ ኃይሎች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ሚያዚያ 20 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ማስታወቁ ይታወሳል። በመሆኑም የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል እየወሰደ ባለው እርምጃ በዚህ ህቡዕ አደረጃጀት ውስጥ …
Read More »OLA Manifesto – የኦነግ ሸኔ ማኒፈስቶ
Manifesto of Oromo Liberation Army [gview file=”https://amharaonline.org/wp-content/uploads/2023/04/OLA-Brief-Manifesto-1.pdf”]
Read More »